10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 free ethiopia’s endemic...

24
“የጥበብ ቤታችንን እንገንባ... “ FREE Bawza Newspaper is Bi-Monthly Publication of the Ethiopian Yellow Pages 10/25/2010 የኑሮዎ ብርሃን” KIDS www.bawza.com www.bawza.com Call 202-387-9302/3 ገጽ 8 ገጽ 13 ጥቅምት 15 ቀን 2003 Menelik’s Bushbuck (Tragelaphus seriptus meneliki) ገጽ 5 Amharic: Dukula Also called Arussi bushbuck or black bushbuck, the animal got its name after Emperor Menelik II (1844- 1913) of Ethiopia. Menelik’s Bush- buck belonging to the same family as the Mountain Nyala, the Kudu, the Bongo and the Eland, shares with them the family characteristic “Six-year-old Mahder Aklilu is among the top 14 finalists of over 4,000 children “. ገጽ 7 By: Feker Belay 202-536-4555 202-241-6881 / 1-866-357-2441 Lucy Travel Lucy Travel for Airline Ticket . Insurance . Business Consulting . Taxes Cheapest Ticket to Addis & Easter Package Deal to Israel 1924 9th St., NW. Suite #1 Washington, DC 20001 . Lucy Travel Lucy Travel www.lucytravel.com “በቀዳሚነት አንድ ሰው ከታገለ የማይደርስበትና የማይሆን ነገር እንደሌለ.......ያሬድ ሹመቴ አርቲስት አለምፀሐይ ወዳጆ.. Ethiopia’s Endemic Animal “እርስ በርስ መደጋገፍ...... ከፋና የጉዞ ወኪል ..ክብረት ወ/አረጋይ Cont. 18.

Upload: others

Post on 09-Sep-2020

11 views

Category:

Documents


0 download

TRANSCRIPT

Page 1: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

“የጥበብ ቤታችንን እንገንባ... “

FREEBawza Newspaper is Bi-Monthly Publication of the Ethiopian Yellow Pages 10/25/2010

“የኑሮዎ ብርሃን”

KIDS www.bawza.com

www.bawza.com Call 202-387-9302/3

ገጽ 8

ገጽ 13

ጥቅምት 15 ቀን 2003

Tel:202-269-3666

2031 Rhoda Island Ave, NEWashington DC 20018DUDLEY BEAUTY COLLEGE

Menelik’s Bushbuck (Tragelaphus seriptus meneliki)

ገጽ 5

Amharic: Dukula Also called Arussi bushbuck or black bushbuck, the animal got its name

after Emperor Menelik II (1844-1913) of Ethiopia. Menelik’s Bush-buck belonging to the same family

as the Mountain Nyala, the Kudu, the Bongo and the Eland, shares with them the family characteristic

“Six-year-old Mahder Aklilu is among the

top 14 finalists of over 4,000 children “.

ገጽ7

By: Feker Belay

202-536-4555 202-241-6881 / 1-866-357-2441

Lucy TravelLucy TravelforAirline Ticket . Insurance . Business Consulting . Taxes

Cheapest Ticket to Addis & Easter Package Deal to Israel

1924 9th St., NW. Suite #1 Washington, DC 20001

.

Lucy TravelLucy Travel

www.lucytravel.com

“በቀዳሚነት አንድ ሰው ከታገለ የማይደርስበትና

የማይሆን ነገር እንደሌለ.......” ያሬድ ሹመቴ

አርቲስት አለምፀሐይ ወዳጆ..

Ethiopia’s Endemic Animal

“እርስ በርስ መደጋገፍ...... “ ከፋና የጉዞ ወኪል ..ክብረት ወ/አረጋይ

Cont. 18.

Page 2: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 2

ቤተሰብ www.bawza.com

ባውዛ፦ እንኳን ደህና መጣህ

አቶ አያልነህ፦ እንኳን ደህና ቆየህ

ባውዛ፦ እንዴት ወደ አሜሪካ ልትመጣ ቻልክ?

አቶ አያልነህ፦ “ጣይቱ ማዕከል” 10ኛ ዓመት የክብር በዓሉን ስለሚያከብር የክብር እንግዳ ሆኜ ወጪው ሁሉ ተችሎ ነው የመጣሁት።

ባውዛ፦ ከዚህ በፊት ወደ አሜሪካ መጠህ ታውቃለህ? ወይስ የመጀመሪያ ጊዜህ ነው?

አቶ አያልነህ፦ ከዚህ በፊት መምጣት አትበለው። ደርሶ መልስ ነበር። ህዝብ ለህዝብ የኪነት ቡድንን በበላይ ኮሚቴ ደረጃ ድርሰቱን በመድረስና የኮሚቴው የበላይ ጠባቂ ሆኜ (ከአንድ አመት ዝግጅት በኃላ) ቡድኑን መርቼ መጥቼ ነበር። ነገር ግን የትያትር ቤቶችን ከማየት በስተቀር ያየሁት ነገር አልነበረም። ምክንያቱም ብዙ ሀገሮችን እየዞርን ስለነበርን ጊዜ አልነበረም ሌላው ደግሞ ይጠፋሉ በሚል ብዙ ነገር ተዟዙሮ ማየት እድል አልነበረም። በመሆኑም አየሁት ከማለት ይልቅ አልፊበታለሁ ብል ይሻላል።

ባውዛ፦ የአለም ፀሐይ ወዳጆን ዝግጅት እንዴት አገኘኸው?

አቶ አያልነህ፦ የበላህበትንና የመጣህበትን የትራንስፖርት ዋጋ ለመክፈል ነው እንዳትለኝ እንጂ በጣም የረካሁበት ዝግጅት ነበር። በሁለት ነገሮች። አንደኛው አርቲስቱ ጊዜ አግኝቶ ልምምድ አድርጎ ብዙ ጊዜ የሚፈጅ ሥነ ስርአት ለህዝብ ማቅረቡ በጣም በተጣበበ ጊዜ የተዋጣለት ሥራ መስራቱ የሚደነቅ ነው። በሌላ በኩል ታዳሚው ሩጫ የኑሮ ሩጫ፤ ያለበትና ኑሮን ለማሸነፍ ሌትም ቀንም የሚዋጋ ህዝብ ይህን ጥሎ ተሰባስቦ ኪነ-ጥበብን ማየት መቻሉ ትልቅ ኩራት ነው የተሰማኝ። እኔ እንደዚህ ያለ ቦታ ላይ የክብር እንግዳ ሆኘ የተዋጣለት ሥራ ሳይ ትልቅ ሥራ ትልቅ ተግባር ነው ብዬ አስባለሁ።

ባውዛ፦ የፑሽኪን ማዕከል መቼ ተጀመረ እንዴት እየተንቀሳቀሰ ነው?

አቶ አያልነህ፦ ማዕከሉ ሥራ የጀመረው እ.ኤ.አ በ1999 ሲሆን እስካሁን ሥራውን አልተቋረጠም። አሁን ግን ሳይቋረጥ አይቀርም። መስራት የማይቻልበት ደረጃ ስለተደረሰ እኔ ጥዬ ወጥቻለሁ። በዚህ ማዕከል ከ25 በላይ መጻህፍት የተጻፈበትና ብዙ ታዋቂ ወጣት ደራስያን፣ ወጣት ገጣምያን አፍርቷል። በመሆኑም ለኢትዮጵያ የደራስያን ምንጭ ነው ማለት ይቻላል።

ባውዛ፦ በፑሽኪንና የባህል ማእከልና በጣይቱ ማዕከል ያለውን አንድነትና ልዩነት እንዴት ታየዋለህ?

አቶ አያልነህ፦ በይዘት ደረጃ ሁለቱም አንድ ናቸው። ኪነ-ጥበብን፣ ግጥም፣ ሙዚቃ ወዘተ ያቀርባሉ። በተሳታፊ ደረጃ ግን ይለያያሉ።

ኢትዮጵያ ያለው ተሳታፊ ትኩስ ኃይል ሲሆን እዚህ (አሜሪካ) ግን የበሰለ ሰው ነው የሚሳተፈው። ልዩነቱ ለኔ ይህ ይመስለኛል።ባውዛ፦ ጥበብን ለማሳደግ ከህብረተሰቡ ምን ይጠበቃል ብለህ ታስባለህ?

አቶ አያልነህ፦ከህብረተሰቡ የሚጠበቀውን ከመጠየቃችን በፊት ከራሳችን (ከአርቲስቱ) ምን ይጠበቃል የሚለው መታየት አለበት። ጥበብ ቀላል ነገር አይደለም። ጥበብ የሁሉ ነገር መሪ ነው። ማለትም የባህሉ፣ የኢኮኖሚው፣ የፖለቲካው፣ የማህበራዊው ወዘተ። በዚህ ላይ ያልተመሰረተ አመራር ዋጋ የለውም። በጥበብ ላይ በባህል ላይ ተመስርተው ውጤታም የሆኑ አገሮችን እንደ ጃፓን፣ ህንድና ቻይናን መውሰድ ይቻላል። የጥበብ ሰው ተደራጅቶ ጥበብን መስራት ካልቻልን ባህልን ማሳደግና ማሻሻል መለወጥ አይችልም። በአመለካከት በአስተሳሰብ ላይ ለውጦችን ለማምጣት ትልቁ መሳሪያ ኪነ-ጥበብ ነው። በዝግጅቱ ሂደት በግሌ የተሰማኝ ስሜት ልዩ ልዩ ቦታ ተበታትነው ያሉ የኪነ-ጥበብ ስራዎች ተሰባስበው በ”ጣይቱ ማዕከል” ንጉሰ ነገስታት፣ ንጉስ ሙዚቃ፣ ንጉስ ትያትር፣ ንጉስ ኪነ-ጥበብ ወዘተ ቢደራጁና ቢሰሩ በአንድ እጅ ላይ ያሉ አምስት ጣቶች ስለሚሆኑ ውጤት ማምጣት ይችላሉ ብዬ አስባለሁ።

አድማጭን (ታዳሚን) በተመለከተ ጥበብ ብዙ ሃሳብን፣ ብዙ ጊዜን ብዙ ገንዘብን የሚጠይቅ በመሆኑ ታዳሜው በኪነ-ጥበቡ ገብቶ መሳተፍ አለበት፤ ከችግሩም ከውጤቱም መካፈል አለበት እላለሁ። የኪነጥበብ ወጪው ቀላል አይደለም። ኢትዮጵያ ኪነ-ጥበብን መንግስት ስለሚያደራጀዉ ወጭዉን ይሸፍናል አሜሪካን አገር ግን በግል ከፍተኛ ወጪ ስለሚጠይቅ አስቸጋሪ ነው። በዚህ ሁኔታ ይቀጥል ቢባል አጠያያቂ ይሆናል ታዳሚው አብሮ መግባት መሳተፍ ተገቢ ይመስለኛል።

ባውዛ፦ አሜሪካ ስላለው ኢትዮጵያ ኮሚውኒቲ ይሁን ስለአለም ፀሐይ ወዳጆ ምን መልዕክት ማስተላለፍ ትፈልጋለህ?

አቶ አያልነህ፦ እዚህ ያለው የኢትዮጵያ ማህበረሰብ በስደት ላይ ነው ያለው። እንደ እኔ በስደት ላይ ያለ ህዝብ የመጀምሪያ ተግባሩ አብሮ ካለው ከራሱ ህዝብ ጋር አንድነት መፍጠር አለበት። ህብረት የሌለው ምንም ነገር ሌላውን አደራጃለሁ ማለት ውሸት ነው። ራሱን ሳያስተባብር ሌላውም አስተባብራለሁ ማለት ችግር ነው። ጥበብ ድልድይ ናት። በመሆኑም አንድ አይነት የኪነ-ጥበብ ድልድይ ቢኖርና በናንተና በኛ መካከል የሚያገናኝ ቢሆን። እኔ የሚሰማኝ ዲሞክራሲና መቻቻል ባለበት አገር መቻቻል ሳይኖር፤ በዲሞክራሲ መነጋገር ሳትችሉ እኛን ስለዲሞክራሲ ልታስተምሩን አትችሉም። መጀመሪያ ከራስ መሆን ይገባዋል።

ባውዛ፦ እዚህ ተወልደው ላደጉ ህጻናትን ከኛ የኪነ-ጥበብ ሥራ ጋር እንዴት ማቀራረብና ማገናኘት ይቻላል?

አቶ አያልነህ፦ ባጋጣሚ እኔ እዚህ ተወልደው ያደጉ ልጆችን አላገኘሁም። አንተ እንዳልከው ግን መኖራቸው አይቀሬ ነው። እነኝህን ልጆች ከሃገራቸው የኪነ-ጥበብ ገፈት እንዲቀምሱ አንድ ትምህርት ቤት መክፈትና ቅዳሜና እሁድ እየገቡ እንዲማሩ ቢደረግ ተገቢ ነው ብዬ አስባለሁ። ያለበለዚያ ፍጹም የውጭ ዜጋ ይሆናሉ። ሌላው አማራጭ ደግሞ የጣይቱ የኪነ-ጥበብ ማዕከሉ ተጠናክሮ ከተደራጀ ሁሉም ነገር እዚያው እንዲያውቁት ማድረግ ይቻላል። ኢትዮጵያዊ ሙዚቃ፣ ኢትዮጵያዊ ድርሰት፣ ኢትዮጵያዊ ትያትር፣ ኢትዮጵያዊ ግጥም ወዘት። ይህ ይሳካል ብዬ አስባለሁ።

ባውዛ፦ በኢትዮጵያና በአሜሪካ ያለውን የኪነ-ጥበብ ሥራ አቀናጅቶ የተሻለ ሥራ መስራት ይቻላል? ምን መደረግ አለበት ብለህ ታስባለህ?

አቶ አያልነህ፦ እኔ እንደተረዳሁት እኛ ጋር ያለው የጥበብ ሥራ አሜሪካን አገር በቀላሉ ይደርሳል፣ ችግር የለውም። ገደብ የለውም። ችግር ያለ የሚመስለኝ አሜሪካን አገር ያለውን ወደ ኢትዮጵያ ለማድረስ ነው። መደራጀት ካለ መጠናከር ስለሚቻልና ጠንካራ የኪነ-ጥበብ ድርጅት ሁሉን ነገር ከፍቶ መግባት ይችላል። በመሆኑም ጠንካራ የኪነ-ጥበብ ድርጅት ለመፍጠር መረባረብ ይገባል፡፡ ለዚህ ደግሞ ትልቁ ክንድ የብዙሃን መገናኛ በመሆናቸዉ ለኪነ-ጥበብ ተገቢውን ትኩረትና ቦታ ቢሰጡ መልካም ነው እላለሁ።

ባውዛ፦ ስለሰጠኸን ሙያዊ አስተያየትና ቆይታ እናመሰገናለን። መልካም የሥራ ዘመን እንመኛለን።

አቶ አያልነህ፦ እኔም አመሰግናለሁ። በርቱ ተበራቱ።

ከአቶ አያልነህ ሙላቱ ጋር የተደረገው ቃለ ምልልስ...” በመኖሌ ፓፓጳውሎስ

“የበላህበትንና የመጣህበትን የትራንስፖርት ዋጋ ለመክፈል ነው እንዳትለኝ እንጂ…” “ጥበብ ለሰው ልጅ ያለፈውን፣ የአሁኑንና የወደፊት ህይወቱን አያይዞ አወዳድሮ አገናዝቦ የሚታይበት የህይወት መነጽር በመሆኑ ጋዜጣችን ባዉዛ ጥበብና ጥበበኞችን ቤት ለእንቦሳ ካለች ወራትን ብቻ ሳይሆን አመታትን አስቆጥራልች። በመሆኑም ጥበብ በሀገር ቤት (ኢትዮጵያና) በውጭ ሀገር (በአሜሪካን) አገር ያለውን አንድነትና ልዩነት በተለይ ደግሞ እንዴት ተደጋግፎ ጥበብን ወደ ተሻለ ደረጃ ማድረስ እንደሚቻል መወያየቱ መነጋገሩ ትልቅ ቦታና ትኩረት የሚሰጠዉ በመሆኑ ውሀን ከምንጩ እንዲሉ ረዥም የጥበብ

ህይወትና ተሞክሮ ያለውን ባለሙያ ፀሐፊ ተዉኔትና ገጣሚ አያልነህ ሙላቱ ጋር ያደረግነውን ውይይት እንካችሁ።” መልካም ቆይታ።

Page 3: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 3

ርዕሰ ዓንቀፅ www.bawza.com

አስተያየቶቻችሁ

Publisher - Feker Inc.Editor-In-Chief - Yehunie BelayExecutive Editor - Elias E. SharewManaging Director - Makonnen TesfayeType Set - Mahlet Lemma Assitant managing Editor’s - Henok Tesfaye - Getasew MebrateAssitant managing Editor for Kids section- Feker BelayLayout & Graphic Design - Feker DesignCartoon - Araya Alemu

Bawza Ethiopian Newspaper1924 9th St. NW

Washington DC, 20001Tel:202 387 9302/03

Fax: 202 387 9301Email [email protected]

Bawza Bi-Monthly Newspaper is a publication of The Ethiopian Yellow Pages

እኔ ጋዜጣዋን ያገኘኃት ባጋጣሚ ጓደኛዬ ይዟት ነው። ውስጧን ገለጥ ገለጥ ሳደርጋት ብዙ ቁም ነገሮችን በአጭር ጊዜ ለማግኘት ችያለሁ። እናም ስርጭታችሁን በቦታም በቁጥርም በርከት ብታደርጉት። አሜሪካ የጊዜ እጥረት ቢኖርም ብዙ የህይወት ልምዶችን ባውዛ ስለምታካፍል ማንበብ የግድ ይሏል። ብርታቱን። በርቱ ተበራቱ።

ትግስቱ አስቻለዉከቨርጂኒያ

የሁልጊዜ አንባቢ ባልሆንም ባብዛኛው ስለማነባት ባውዛ ጥሩ ለውጥና እድገት አላት። በመሆኑም በአዲስ ዘመን አዲስ ትኩስ ዜና፣ ትኩስ ልምድ። ብቻ ሁሉንም መጣጥፋችሁን ዛሬን ዛሬን እንዲል አድርጉት። የትናንትና ወዲያው ስለዛሬ፣ የትናንቱ ስለ ዛሬ፣ የዛሬው ስለዛሬ ጥሩ ልምድ እንዲያስተላልፍ ቢሆን። መልካሙን ሁሉ።

ተፈሪ በቀለከዲሲ

እናንተ ባውዛዎች የኔ ችግር የጊዜ አጠቃቀም ስለሆነ ምን ባደርግ ይሻላል። ለልጆቼና ለቤተሰብ የምሰጠው ጊዜ የለኝም። መኖጥ መሮጥ ብቻ መሮጥ ለዛውም ሩጫው የትም ላያደርስ። እናንተ ፈልጋችሁ አፈላልጋችሁ በባለሙያዎች፣ ልምዱ ያላቸው ሰዎች ሃሳባቸውን ቢያካፍሉን። በተረፈ መልካም የሩጫ፣ የብክነት ዘመን። ለምን ለኔ ብቻ ሩጫ።

ጌታመሳይ ተኮላከቨርጂኒያ

አስተያየቴን ወደ ቅርጫት እንደማትወረውሯት እገምታለሁ። ጋዜጣችሁ ወጣቶችን፣ ቢዝነስን፣ ተፈጥሮን፣ ታዋቂ ግለሰቦችን፣ የስራ እድሎችን ወዘተ አምድ በመኖሩ ጥሩ አሰራር ነው እላለሁ። እኔ በጣም ማተኮር የፈለግሁት የህጻናት አምዳችሁ ህጻናት ቋንቋቸውን፣ ባህላቸውን ወጋቸውን እንዲያውቁ ስለሚያግዝ በርቱ ቀጥሉበት እላለሁ።

ቢልልኝ ተመስገንከሜሪላንድ

የምታቀርቧቸው እንግዶች የሚያብሯሯቸው ልምዶች በጣም ጠቃሚ ናቸው ግፉበት ያሰኛል። ነገር ግን እኔ አስተያየት መስጠት የፈለግሁት ኢትዮጵያውያን “አብሮ መብላት እንጂ አብሮ መስራት አያውቁም” እየተባልን ስለምንታማ በጋራ ሰርተው ስኪታማ የሆኑ ሰዎችን ብታቀርቡልን። ከግለሰቦች በተጨማሪ ሥራ በባህሪው ማህበራዊ ነውና። አነባችኃለሁ። እወዳችኃለሁ።

ብፅዓት ተከስተከሜሪላንድ

ከዝግጅት ክፍሉ

ውድ የባውዛ አንባቢዎች የምትሰጡን አስተያየቶች ለኛ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋፆ ስለሚኖራቸው የተለመደውን አስተያየታችሁን በፖስታ ፣ በኢሜል ፣ እንዲሁም በአካል እየመጣችሁ አድርሱን።

የሚሰማችሁን ነገር ፃፉልን። ፅሁፎቻችችሁን እናወጣላቹሃለን። በየዓመቱ መጨረሻ ለሁልጊዜ ተሳታፊዎቻችን ለየት ያለ ሽልማቶችን አዘጋጅተናል።

ተሳትፎአችሁ አይለየን ከቦታ ጥበት የተነሳ አስተያየቶቻችሁን ልናቅርብላችሁ ያልቻልነውን ውድ ተሳታፊዎቻችን ዝርዝር እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።

በህጻናት አምዳችን ስር ስለ ወላጆችና ሕጻናት ጉዳዮች መዳሰሱ ተገቢና አስፈላጊ በመሆኑ “No more misbehaving” በሚል በMichele Borba ከተጻፈ መጻፍ ወደ አማርኛ መልሰንና ቀንጨብ ጨብ አድርገን እንካችሁ ብለናል።

በዘመናችን ህጻናትን ማሳደግ የዋዛ አይደለም በመሆኑም በወላጅነት ክህሎታችንና በምርጫችን ጥያቄዎች አሉን። ይሁን እንጂ ወላጆች ብዙ ሳይጨነቁ ልጆቻቸውን በሚገባ በጥሩ ሁኔታ መቅረጽ ይችላሉ።

የጥሩ ልጆች ባህሪ ሚስጢራት፤

ሀ) ባህሪ (ስነ-ምግባር) የሰው ልጅ የሚማረው መሆኑ ነው። በተፈጥሮ የሚመጣ አይደለም። በመሆኑም መጥፎ ባህሪን አለመማር ይችላል። ህጻናት ሲወለዱ መጥፎ ባህሪ ይዘው አይደለም የሚመጡት ከተወለዱ በኃላ ነው የሚማሩአቸው። መጥፎ ባህሪ ከህጻናት ውስጥ እንዲወጡ ካስፈለገ እነዚህን ባህሪዎች እንዲተው የሚያግዝ የሚመክር ሰው ያስፈልጋል። መጥፎ ባህሪን ለማሻሻል የሚደረገው ጥረት ለጊዜው ብቻ መሆን የለበትም። የህጻናትን ባህሪ ለዘለቄታው ጥሩ ስነ ምግባር ለማድረግ አምስት ዋና ዋና ነገሮችን ማየት ተገቢ ነው።

1. ባህሪን መለየት - ሕጻናትን ወደ መጥፎ መንገድ የሚመሯቸውን ባህሪ ማወቅ የመጀመሪያው ተግባር ነው። ከዚያም የሚታዩ መጥፎ ባህሪዎችን ተራ በተራ ለማስወገድ መሞከር ይመረጣል።2. የተግባር እቅድ ማውጣት። የባህሪ ችግሮች ከታወቁ በኃላ መቼ ማቆም እንደሚቻል (እንደሚገባ) ማስቀመጥ። የባህሪ ችግሮቹ በልጆች ላይ ያለ መሆኑን መለየት፣ መቼ የህጻን መጥፎ ባህሪ ማስተካከል እንደሚቻል የጊዜ ገደብ ማኖር፣ በመጥፎ ባህሪ ፋንታ ጥሩ ባህሪ ለመተካት አማራጮችን ማስቀመጥ፣ እንዴት ስለ መጥፎ ባህሪ ማስተማር እንደሚገባ እቅድ ማውጣት። እቅዱ ከልጁ ችግርና ልዩ ፍላጐት ጋር የተገናዘብ መሆን አለበት። 3. ሊከሰቱ የሚችሉ ውጤቶችን መገመት፦ የህጻኑ የባህሪ ችግር የሚቀጥል ከሆነ ችግሮቹን አለማሻሻሉን እንዲያውቅ ማድረግና እንዲያስተካክል በተለያዩ ዘዴዎች ጫና ማድረግ።4. መጥፎ ባህሪን ለመለወጥ መቁረጥ (ቁርጥኝነት) - ጥሩ ነገሮችን ለማግኝት ቁርጠኝነትና በእቅድ መሰረት ተግባራዊ ማድረግ ተገቢ ነው። 5. ቁርጠኝነትን ለተወሰነ ጊዜ ማራዘም፦ በልጆች ላይ የሚታይን መጥፎ ባህሪ ለማስወገድ የ21 ቀናት የሙከራ ጊዜ ያስፈልጋል። የባህሪ ለውጥ በአንድ ቀን የሚመጣ አይደለም። በመሆኑም ጥሩ የባህሪ ለውጥ እስኪመጣ ጥረቱ መቀጠል አለበት።

ይሁን እንጂ ከላይ በተተቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ለውጥ ካልመጣ ትኩረት ሳይሰጠው የቀረ የባህሪ ችግር እንዳለ ማየት ተገቢ ነው። ይህም ሆኖ ጥሩ የባህሪ ለውጥ ካልመጣ የስነ ባህሪ ባለሙያዎችን

ማማከር አግባብ ነው።መታወቅ ያለባቸው የባህሪ መርሆዎች

ሀ) አብዛኞቹ ባህሪዎች በተፈጥሮ የመጡ ሳይሆኑ

የሚለመዱ ናቸው። የተወሰኑ ባህሪዎች (ስነ-ምግባሮች) በዘር ሊመጡ ቢችሉም ባብዛኛው ግን የሰው ልጅ ባህሪ የሚለመዱ (የምንማረው) ነው።

ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን (ባህሪን) በተቻለ መጠን ቶሎ ማረም። ልጆች ተገቢ ያልሆነ ስነ-ምግባር ሲያሳዩ ቶሎ ማስተካከል። ጊዜ ሊሰጠው አይገባም። ቀላል ስለሆነ ባጨሩ ጥሩ ያልሆነውን ባህሪ (ስነ-ምግባር) ነግሮ (አስረድቶ) እንዲስተካከል ማድረግ ነው።

ሐ) ምክሩ (አስተያየቱ) ለልጁ ከተሰጠ በኃላ የመጣውን የባህሪ ለውጥ መከታተል። እናም ተገቢ ሆኖ ከተገኘ የባህሪ ለውጥ እቅዱን መከለስ አግባብ ይሆናል።

መ) የልጁ የባህሪ ችግር የሚቀጥል ከሆነ አማራጮችን ማየት፦ ችግሩ የሚኖር ከሆነ ከአምስት ደቂቃ ላልበለጠ ከሁሉም ነገር ተለይቶ እንዲቆይ ማድረግ “Time out” ተገቢ ነው።

ሠ) በባህሪ ለውጡ ስምምነት መሰረት መከታተል፦ በባህሪ ለውጡ ሂደት ላይ የባህሪ ለውጥ ወይም ተቃውሞ ከሌለ በተደረገው ስምምነት መሰረት ክትትል ማድረግ። ክትትሉ መቋረጥ የለበትም።

ረ) የልጆች ጥሩ የባህሪ ለውጥ ጥረት ማወቅ፦ ልጁ ያደረገው የባህሪ ለውጥ አለማቃለል ልጆች ውጤታማ የባህሪ ለውጥ የሚያመጡት ለእያንዳንዱ የባህሪ ለውጥ ትኩረት ሲሰጠው ነው። ተገቢውን የአክብሮት ውይይት ማድረግ፣ ልጆችን በጥሞና ማዳመጥና ማመስገን። ጥሩ ለውጥ መኖሩን መንገር አግባብ ይሆናል።

ሰ) ጥሩ የባህሪ ለውጥ በልጆች ላይ ሲታይ እንኳን ደስ ያለህ ማለት ፦ ለውጥ ከባድ ነው። በተለይም ለህጻናት። ስለዚህ የሚመጣን ጥሩ የባህሪ ለውጥ ዝግጅት በማድረግ ማክበር። በበዓሉ ላይ የእኳን ደስ ያለህ ሰላምታ (ንግግር)ና ስጦታ መፈጸም።

ባጠቃላይ፦ የልጆች የባህሪ ችግር የልጆች ችግር ብቻ ሳይሆን የወላጆችም ጭምር ነው። በመሆኑም የልጆችን የባህሪ ችግር በማያዳግም ሁኔታ ለመቅረፍ፣ ትንሽ ቆም ብሎ ግራና ቀኝ ፊትና ኃላ በማየት፤ ለመጥሮ ባህሪ መነሻ ምክንያቶችን ማወቅ። እዚህ ላይ ትኩረት መስጠት ያለበት የራስን (የወላጅን) ባህሪ ማየት ነው። የወላጆች ባህሪ ወደ ልጆቻችን ስልሚትላለፍ። ይኸውም የሚያዩትን ነው የሚገለብጡና ተግባራዊ የሚያደርጉት። ባጠቃላይ የልጆችን የባህሪ ለውጥ ለማምጣት መጀመሪያ የወላጅን ባህሪ ማገናዘብ ያስፈልጋል።

የህጻናት ጥሩ ያልሆነ ፀባይ አንዱ ማረሚያ ዘዴ Using Timeout (ለብቻ እንዲቆይ ማድረግ)

ታይም አውት (ለብቻ ማቆየት) አንድን ልጅ በሚያሳየው ጥሩ ያልሆነ ባህሪ ምክንያት በተለየ ቦታ ለተወሰነ ጊዜ ለብቻው እንዲቀመጥ በማድረግ ስለ መጥፎ ድርጊቱ እንዲያስብ ማድረግ ሲሆን በተለይ ቁጡ ህጻናት ከቁጣቸው እንዲበርዱ ያደርጋቸዋል። ብዙ ወላጆች ለብቻ ማቆያ ቦታውን “የማሰቢያ ወንበር” ወይም “ስሜታዊነትን ማቀዝቀዣ ቦታ” ይሉታል።

ይሁን እንጅ አንድ ህጻን እንዲገለል ሲደረግ ጥሩ ካልሆነ ባህሪው ለማላቀቅ መታየት ያለባቸው ነጥቦች፤ የህጻኑ እድሜ፣ የስሜታዊነት ደረጃ፣ የባህሪ ችግሩ ደረጃ ግምት ውስጥ መግባት አለበት።

ባጠቃላይ ህጻናትን ለብቻ እንዲቆዩ ሲደረግ መታየት ያለባቸው ነጥቦች፤

- ፀጥ ያለና ብርሃን ያለው ምንም አደጋ የሌለበት ራሱን የቻለ ክፍል መኖር አለበት።- ወንበር በክፍሉ ውስጥ መኖር አለበት።- በአካባቢው ምንም አይነት የመጫወቻ ነገሮች፣ አሻንጉሊት፣ ምግብ፣ ቴሌቭዥን ስልክ ሌላ የልጁን አእምሮ የሚስቡ ነገሮች መኖር የለበትም።- በቤት ውስጥ ቤተሰብ ቶሎ ቶሎ የሚመላለስበት ቦታ መሆን የለበትም።- በማግለያ ቦታው የሚቆይበትን ጊዜ መወሰን። የልጁ እድሜ 3ዓመት ከሆነው ለ3 ደቂቃ፣ 4 ዓመት ከሆነው 4 ደቂቃ ወዘተ እንዲቀመጥ ማድረግ። እነዚህ ዝቅተኛ የቆይታ ጊዜ ናቸው። በመሆኑም ልጁን ቶሎ ከቅጣቱ ሰዓት በፊት እንዲወጣ ማድረግ ተመራጭ አይሆንም። ግምት ውስጥ መግባት ያለበት የልጁ የባህሪ ችግርና እድሜው መሆን አለበት።- ለምን ያህል ጊዜ ተገልሎ ለብቻ እንደሚቀመጥ ለልጁ በቅድሚያ መነገር አለበት። በመሆኑም ጊዜውን የሚያስታውስ ደወል ማዘጋጀትና በአጠገብ አድርጐ ማዳመጥ ይገባል።- የማግለሉን ጊዜ ማሻሻል አይመረጥም። አንዴ የመቆያው ጊዜ ከተወሰነና ከተነገር በኃላ ተግባራዊ ማድረግ አስፈላጊ ነው።- አንዴ የማግለል ስርዓት ከተዘረጋ በኃላ ተግባራዊ መድረግ ይገባል። በመሆኑም ህጻኑ መጥፎ ባህሪውን እስኪያስተካክል ድረስ ተፈጻሚ ማድረግ ይህ ሆኖ ባህሪው ካልተስተካከለ ተጨማሪ ሰዓት ለብቻው የሚቆይበትን ጊዜ መጨመር ይገባል። - የማግለሉን እርምጃ ጥሩ ያልሆነ ባህሪ ልጁ ባሳየ ጊዜ አመቺ ቦታ ፈልጐ ወዲያውኑ ቅጣቱን ተግባራዊ ማድረግ ይገባል። - የማግለሉ ቅጣት ከተጠናቀቀ በኃላ ምን ጥፋት (ጥሩ ያልሆነ ባህሪ) ልጁ እንዳሳየ መጠየቅና ለወደፊት ይህን አይነት ጥሩ ያልሆነ ባህሪ እንደማይደግም እንዲናገር ማድረግ። ነገር ግን ልጁ ጥፋቱን ካላስታወሰ ወይም በጥፋቱ ካልተፀፀተ ወደነበረበት ቦታ መመለስ ተገቢ ነው። ልጁ ጥፋቱን እንዲናገርና እንዲፀፀት እስኪሆን ድረስ ቅጣቱ ይቀጥላል። ይህም ተመሳሳይ ጥፋት (የባህሪ ችግር) እንዳይፈጸም ያደርጋል። ከዚህ በተጨማሪ አንዳንድ ወላጆች ልጆች ያጠፉትን ጥፋት እንዲጽፉ ወይም እንዲስሉ ያደርጋሉ። ከዚያም ያን መጥፎ ባህሪያቸውን እንዴት እንድሚያስተካክሉ እቅድ አውጥተው ተግባራዊ እንዲያደርጉ ይሆናል።

ጐበዝ ልጅን በአርጩሜ መቅጣት በማይቻልበት ሀገር ልጅን ለብቻው ማቆየት ጥሩ አማራጭ ይሆን? ሌሎች መልካም አማራጮችን ብትጠቁሙን ለአንባቢ ጀባ እንላለን። ጠንካራና ፀባየኛ ተተኪ ትውልድ እንመኛለን።

ምንጭ፦ ”Michele Borba “No more misbehav-ing” (ትርጉም)

““ወላጅነትና ልጅነት”” ........ከአረንዛዉ

Page 4: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

NEW BUSINESSE? ADVERTISE ON BAWZA A LEADER IN NEWSPAPER

ADVERTASEINGTel: 202-387-9302/3

Page 5: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 5

ንግድ www.bawza.com

ወደ ገጽ18 ዞሯል

ባውዛ፦ በመጀመሪያ እንኳን ደህና መጣህ እያልሁ ስምህንና ምን እንደምትሰራ ብትገልጽልን።

ክብረት፦ ክብረት ወልዳረጋዊ እባላለሁ የፋና ትራቨል ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ ሆኜ እየሰራሁ ነው።

ባውዛ፦ የአየር መንገድ ትራቭል ኤጄንሲ መቼና ለምን ጀመርከው?

ክብረት፦ ኢትዮጵያ እያለሁ ትንሽ ጊዜ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በማርኬትንግ ሰራተኛነት ስሰራ ከቆየሁ በኃላ ወደ አሊታልያ አየር መንገድ በመግባት በ ኤጀንትና ስቴሽን ማናጀር ስራ እየሰራሁ የተለያዩ የአውሮፓ ሀገሮችን፣ ጣልያን፣ እንግሊዝ፣ ጀርመንና ሌሎችንም የማየት እድል ገጥሞኝ ነበር። ከዚያም ወደ አሜሪካን አገር ብዙ ቤተሰቦች (ወንድምና ዘመዶች) ስላሉን እነሱ ጋ ለጉብኝት ከመጣሁ በኃላ ያደገ አለም መኖሩ የተሻለ በመሆኑ አስፈላጊውን ማስረጃ በማሟላት አሜሪካን አገር መኖር ጀመርኩ።

አሜሪካን አገር የመኖሪያ ፈቃድ እንዳገኘሁ የህይወት አቅጣጫዬን ትምህርት ላይ በማድረግ በ Northern Virginia Community College ኮሌጅ ገብቼ በኢንፎርሜሽን ሲስተም ትምህርቴን አጠናቀቅሁ።

በተማርኩት ትምህረት የሙያ ሥራ አግኝቴ ጥሩ ገቢ ቢኖረኝም ትምህርቴን ለአራት አመት ያህል ስማር ከኢስያ ትራቭል ጋር እየተማርኩ ስሰራ ስለነበረ ልምዱና እውቀቱ ስለነበረኝ ለምን የግሌን ስራ አልሰራም በሚል መንፈስ ተነሳስቼ “ኬቢ ትራቭል ኤጀንሲ” በሚል ስም ከፍቼ ስሰራ ከቆየሁ በኃላ ድርጀቱ እያደገና እየጎለበተ በመምጣቱ ፋና ትራቭልን መግዛትና የተሻለ የማደግ ደርጃ ላይ ደረስን።

ባውዛ፦ በአየር መንገድ በተወሰነ ዘርፍ ሰራተኛነት መስራትና የአየር መንገድ የአገልግሎት ወኪልነት ሥራ መስራት ትልቅ ልዩነት አለው። በመሆኑም ለመሆኑ ኬቢ የሚለውን ድርጅትህን የትና ከነማን ጋር ጀመርከው።

ክብረት፦ ኬቢ የአየር መንገድ የጉዞ ወኪል ቨርጂኒያ ከሚገኘው አደም ትራቨል የአየር የጉዞ ወኪል ጋር በመሆን የራሴን ሁለት ኮምፒውተሮችንና ሁለት የቢሮ ጠረጴዛዎችን ልዩ ልዩ የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶችን ተከራይቼ የአዳም ትራቭል ኤጀንሲ ፕሮግራምን እየተጠቀምኩ ለድርጅቱም የተለያዩ ሥራዎችንም እያመጣሁ በጋራ በመስራት ነው ሥራው የተጀመረው። ይህ የሆነውም ስራውን ለመስራት ልምዱና እውቀቱ ቢኖረኝም የገንዘብ አቅም

ስላልነበረኝ አቅም እስኪፈጠር ከ3 ዓመት በላይ አብሪያቸው ሰርቻለሁ። አሁን ሙሉ በሙሉ እራሴን ችዬ መስራት ከጀመርኩ 1 ዓመት ተኩል ሆኖኛል። እዚህ ላይ መናገር የምፈልገው እውቀቱና ልምዱ እያለው ሰው የተሻለ የገንዘብ አቅም ካለው ጋር በመስራት አቅም ፈጥሮ በግል መንቀሳቀስ ይቻላል።

ባውዛ፦ ፋና ትራቭልን እንደገዛህ ገልጸሃልና ከማንና እንዴት ገዛኸው?

ክብረት፦ የፋና ትራቭል ባለቤት አቶ ኒኮላስ ጋር የተዋወቅነው እኔ ገና ኢትዮጵያ ውስጥ አየር መንገድ ስራ ስጀምር ነው። በተለይም አሊታልያ ኤርላይንስ ድርጅት ውስጥ አንዳንዴ በምናደርገው ውይይት አንድ ትልቅ የኢትዮጵያዊም ሆነ የአፍሪካዊ የአየር የጉዞ ወኪል (ፍሬንቻይዝ ቢዝነስ) ለመክፈት ራዕይ ነበረኝ። አቶ ኒኮላ የተለያዩ ቢዝነሶችን ያንቀሳቅሳል። ለምሳሌ ሪልስቴት

ኢትዮጵያም አሜሪካን አገርም አለው። አንድ ሰው የያዘውን ሥራ ግብ ለመምታት ትኩረት ሰጥቶ መንቀሳቀስ አለበት ብዬ አስባለሁ። በመሆኑም በተለያዩ ሥራዎች በመግባቱ ካሁን በፊት ብቸኛ የአየር መንገድ የጉዞ ወኪል የነበረ ሲሆን አሁን ግን ብዙ ወኪሎች (23) አሉ። ከዚህ በላይ የጤናና የእድሜ ጉዳይ ስላለ በነዚህ ምክንያት ሊሆን ይችላል ድርጅቱን ለኔ የሸጠልኝ።

ባውዛ፦ የአየር መንገድ የጉዞ ወኪል ለደንበኞቹ የተሻለና ቀልጣፋ አሰራር እንዲኖር ምን ቢሆን ይሻላል ትላለህ?

ክብረት፦ እኔ ሁል ጊዜ በአእምሮዬ ውስጥ የሚብላላው አንድ ትልቅ ኢትዮጵያዊም ሆነ አፍሪካዊ የአየር መንገድ የጉዞ ወኪል ( በፍሬንቻይዝድ ቢዝነስ) ቢከፈት ጥሩ ነው። በተለያየ ቦታና ድርጅቶች ስም ከመስራት። ምክንያቱም፣ ደንበኛው ወጥ የሆነ አሰራር፣ አንድ አይነት ኢንፎርሜሽን፣ በጋራ በመሆን ከአየር መንገዶች ጋር በመደራደር የትኬት ታሪፊ፣ የሚጫኑ ክብደቶችን ዋጋን ልዩ ልዩ ጥቅሞችን እንዲያገኙ ሲያስችል፤ ለአየር መንገድ የጉዞ ወኪል ድርጅቶች ደግሞ፤ የቢሮ፤ የሰራተኛ፤ የልዩ ልዩ አስተዳደራዊ ወጪዎችን ከመቀነሱ በተጨማሪ በጋራ በመሆን አዳዲስ የአሰራር ዘዴዎችን ይልቁንም ደግሞ ብቃት ያላቸውን ባለሙያዎች በመቅጠር የጉዞ ወኪል ባለቤቶች ትርፍ ጊዜያቸውን ሌላ ሥራ ለመስራት ከሁሉም በላይ ለሆነው ለቤተሰብ በቂ ጊዜ ማግኘት ይቻላል። ጐን ለጐን የማሰልጠኛ ተቋማትን በዘርፉ በመክፈት ባለሙያዎችን በማፍራት ለድርጅቶችና ለሀገር ጠቃሚ ዜጎችን ማውጣት ይቻላል። ያለን የገንዘብ አቅም በማሰባሰብ የተሻለ ብድር ከገንዘብ ተቋማት ማግኘት ይቻላል።

ባውዛ፦ በጋራ ለመስራት ስንቶቻችሁ በቂ ትሆናላችሁ? ለምን።

ክብረት፦ በዚህ የሥራ ዘርፍ በዋናነት ወደ ሰባት የምንሆን የጉዞ ወኪሎች አለን። እኛ ብንስማማ የቀሩትን ወደ እኛ ለማምጣት ብዙ አይቸግረንም። ምክንያቱም በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ሌሎቹ በነዚህ ስር ሆነው ነው የሚንቀሳቀሱት።

ባውዛ፦ ሌሎች በጋራ በመስራት ውጤታማ የሆኑ የአየር መንገድ የጉዞ ወኪል ድርጅቶች አሉ? ከነሱ ምን መማር ይቻላል?

ክብረት፦ አደም ትራቭል በጋራ በመስራት በጣም ውጤታማ የሆነ ድርጅት ሲሆን በአሁን ሰዓት ፍሬንቻይዝድ ሲሆን፤ ሲጀምር ከዛሬ 25 ዓመት በፊት ቦስተን ላይ ነበር አሁን ግን በየቦታው ብዙ ቢሮ አላቸው፤ ከፍተኛ የገንዘብ አቅም አላቸው። በአሁኑ ሰዓት አደም ትራቭል ለኢትዮጵያ አየር መንገድ

ዜና ንግድፕርሚየር ቢዝነስ እና ትራቭል

ወደ ሉሲ ትራቭል ተቀየረ

ፕርሚየር ቢዝነስ እና ትራቭል ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት ለረጅም ጊዜያት የአዲስ አበባ የአየር የጉዞ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረ ሲሆን አሁን ግን ሉሲ ትራቭል በሚል እንደቀየረና የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት ከአየር የጉዞ አገልግሎት በተጨማሪ የጉብኝት፣ የኢንሹራንስና የንግድ ሥራ የምክር አገልግሎቱን አዲስ በተከፈተው ቢሮ ዋሽንግተን ዲሲ 1924 9ኛው መንገድ ኖርዝ ዌስት ዋሽንግቶን ዲሲ 20001 (Ethi-opian Yellow Pages) ህንፃ #1 ውስጥ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ሰብል

አለሙ ገልጸዋል።

ለበለጠ መረጃ በ202 536 4555 ይጠይቁ

በዶክተር ሃብተማርያም አንሳራ፤ አጠቃላይ የማህጸን ህክምና ቢሮ

ተከፈተበዶክተር ሃብተማርያም አንሳራ፤ አጠቃላይ የማህጸን ህክምና፣ የእርግዝና ክትትል፣ የሴቶች ጤና አገልግሎት፣ ልጅ የመወለድ (መካንነት) ችግር ላለባቸው አገልግሎት ለመስጠት በ3701 S. George Mason Dr. Suite C-1-N Falls Church, VA 22041 አካባቢ ተከፍቶ ከሰኞ እስከ አርብ 8፡00 ኤ ም - 5፡00 ፒ ኤም አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ለባውዛ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል ያሳወቁ ሲሆን በ571-431-6456 ደውለው ማግኘት ይችላሉ።3701 S. Georg Mason DR. Suite C-1-NFalls Church VA 22041

MERKAMO ETHIOPIAN BISTRO

መርካሞ የኢትዮጵያ የባህል ምግብ ቤት

በ7020 Commerce Street, Springfield, VA 22150 ቨርጂኒያ ተከፍቶ ስፔሻል ክትሮ፣ ጐመን በስጋ፣ ዱለትና የመርካም ጥብስ የምግብ አግልሎት እየሰጠ ሲሆን በ703-639-0144 ደውለው ማነጋገር የሚችሉ መሆኑን አቶ የትናየት ለባውዛ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል

አሳውቀዋል።

Cowles Parkwayበሰሜን አሜሪካ ትልቁ የፎርድ (Ford) መኪና አቅራቢ ሲሆን፤ የመኪና ግዢና የማማከር አገልግሎት፣ አዳዲስና ያገለገሉ መኪና ግዥና ሽያጭ በዝቅተኛ ዋጋ አቦል ጀባ እንላለን ሲሉ አቶ ሰለሞን ተክሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ ለባውዛ ዝግጅት ክፍል ገልጸው ለበለጥ መርጃ በስልክ

ቁጥር 703 565 2637 ይደውሉልን ብለዋል።

ሰለሞን፣ ነብዩና አጋሮቹ አጠቃላይ የሕግ አገልገሎት ድርጅት

ሰለሞን ነብዩና አጋሮቹ የሕግ አገልግሎት ድርጅች ከሕግ ባለሙያዎች በጋራ በመሆን በንግድና አጠቃላይ የሕግ የማማከር አገልግሎቶችን በዋሽንግተን ዲሲ፣ በቨርጅኒያና በባልቲሞር ቅርንጫፎቹ የተከፈተ ሲሆን በ202-862-4324, 410-366-1111 እና በ202-725-8467 ደውሎ የህግ አገልግሎት ማግኘት የሚቻል መሆኑን

ለጋዜጣ ክፍላችን አሳውቀዋል።

ሙሉ ገበያ “የአገልግል ምግብ” ጀመረ

“Mulu Ethiopian Market & Carryout” በሚል ስም፤ ሙሉ ክትፎ፣ የአገልግል ምግብ፣ የብረት ምጣድ ጥብስና ጥብስ ፍትፍት በ 7833 Eastern Ave Sil-ver Spring MD ላይ ተጠናክሮ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ለባውዛ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል ገልጾው ምግባችን ጤናና ተወዳጅነትን ያተረፈ በመሆኑ ለማህበረሰባችን ቤት ያፈራውን ሁሌም እንካችሁ እንላለን ብለዋል።

መቅመስ ማመን ነውና።

“በአሜሪካን አገር ሰፊ የኢትዮጵያን ኮሚኒቲ አለ። እርስ በርስ መደጋገፍ ይቀረዋል ብዬ አስባለሁ።”... በኤሊያስ እሸቱ

የእንደምን አደራችሁ ሰላምታ ሳይቀር “ቢዝነስ”ና በቢዝነስ ጉዳይ ላይ መነጋገር በሆነበት ዘመንና ዓለም፤ ጥሩ ጥሩ የቢዝነስና የሥራ ህይወት ተሞክሮዎችን ለአንባቢ ማቅረብ ትምህረት ተቋማት ገብቶ ከሚቀስሙት እውቀት ያልተናነሰና በተግባር ላይ የተመሰረተ ስለሚሆን ትምህርት ሰጭነቱ የጐላ በመሆኑ እኛ ባውዛዎች በልዩ ልዩ ዘርፎች ጥሩ ጥሩ ተሞክሮዎችን ለአንባቢያን። “ምርጥ ምርጡን ለህጻናት” እንዲሉ። የዛሬው የቢዝነስ አምዳችን እንግዳ ክብረት ወልዳረጋዊ ይባላል። መልካም ንባብ።

Page 6: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 6

www.bawza.com

ኑ!!

ተዝናኑ !

Page 7: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 7

www.bawza.com ጥበብና ባህል

ባውዛ ፦ በቅድሚያ እንኳን ደስ ያለህ ነው የምንልህ?

ያሬድ ፦ በጣም ነው የማመሰግነው።

ባውዛ ፦ ወደዚህ ሙያ መቼና እንዴት ልትቀላቀል ቻልክ?

ያሬድ፦ የሚገርመው ገና ትምህርቴን ሳልጨርስ ቪዲዮ

የመቅረፅና አንዳንድ ታሪኮችን በቪዲዮ ለማሳየት ጥረት አደርግ

ነበር። እንዲያውም አንድ የማስታውሰው ታሪክ አለኝ። “እኔ የጥቁር

አንበሳ የሁለተኛ ደርጃ ተማሪ እያለሁ አንድ ኃይለልዑል የሚባል

ጓደኛ ነበረኝ እሱ የኮሜዲ ፊልም ለመስራት ዕቅድ ነበረው። እኔ

ደግሞ ቤታችን ውስጥ ቪዲዮ ካሜራ ስለነበረን በድፍረት ከሱ

ጋር መቅረፅ ጀመርኩ። በኃላም ያው ኢትዮጵያ ውስጥ የፊልም

ትምህርት ቤት የለም ግን የቪዲዮግራፊና የፎቶ ማሰልጠኛ ተቋማት

አሉ። ከነሱ መሃል ቶም የፎቶገራፊና የቪዲዮ ማሰልጠኛ ገብቼ

ተማርኩ በኃላም ፎርኮን እስኩል ሚዲያ የሚባል ት/ቤት ገባሁና

ተማርኩ። እንዲህ እንዲህ እያልኩ ነው በሞያዉ ውስጥ በጥንካሬ

የቆየሁት። እኔ በዋናነትና ለረጅም ጊዜ የሰራሁት በኤዲተርነት

ነው። በተለይ “ስርየት” የሚለውን ፊልም በጣም የታወኩት። ይህ

ፊልም የዛሬ አምስት አመት አካባቢ ነው የወጣው። እሱ ፊልም

ከመውጣቱ በፊትና በኃላ ሌሎች በርካታ ፊልሞችን ሰርቻለሁ።

ባውዛ ፦ በርግጥ ስርየት በኢትዮጵያ ውስጥ ጥሩ ከሚባሉ ፊልሞች

ውስጥ አንዱ ነው። ቶም የፎቶና የቪዲዮግራፊ ተቋም ውጤት

መሆኑን ይታወቃል ስርየትን እንዴትና ከነማንጋር ሆነህ ሰራችሁት?

ያሬድ፦ የስርየት ዳይሬክተር በአጋጣሚ የኔ ታላቅ ወንድም

ይድነቃቸው ሹመቴ ነው። በወቅቱ እሱ የቶም የፎቶግራፊና

ቪዲዮግራፊ መምህር ነበር። እንደዚሁ በቤተዘመድ ተሰባስበን

ሳይሆን በአጋጣሚ ነው እሱ ለዳሬክተርነት እኔ ደግሞ ለኤዲተርነት

የታጨነው።

ባውዛ ፦ ከስርየት ሌላ የትኛው ፊልሞችህና ዶክመንተሪ ፊልሞች

ተዋጥተውልኛል ብለህ ታስባልህ?

ያሬድ ፦ በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያ ውስጥ ሲኒማ ቤት እየታየ ያለ

አልቦና እንቆቅልሽ የሚል ፊልም እንደዚሁ እሱንም በኤዲተርነት

ነው የሰራሁት እነዚህ ከብዙ በጥቂቱ በጣም የምወዳቸው ናቸው ልክ

እንደስርየት።

ባውዛ ፦ ይህን ለሽልማት ያበቃህን “ዲሞክራሲ” የሚለውን ስራ

መቼና እንዴት ሃሳቡ መጣለህ እንዴትስ ተሰራ?

ያሬድ ፦ እንደሚታወቀው የዳይሬክቲንግ ስራ በጣም ከባድ ነው።

ለዳይሬክተርነት እራሴን አዘጋጅ ነበር። የተለያዩ አጫጭር ፊልሞችን

እሰራ ነበር። ባህርዳር በቲወድሮስ ተሾመ ዳይሬክት የሚደረገው

ፊልም ላይ እረዳት ዳይሬክተር ነበርኩ እዛ ስራ ላይ እያለሁ ነው

ይህን ውድድር የሰማሁት። በሃሳብ ደረጃ ሳልሰራው ከሁለት ወር በላይ

ጊዜ ፈጅቷል። ቀረፃውና ኤዲቲንጉን ግን በአንድ ቀን ነው ያለቀው።

ባውዛ፦ በዚህ ፊልም ላይ ያሉት ሁለት ህፃናት ልጆች አክተሮች

የየት ሰፈር ልጆች ናችው።

ያሬድ፦ የአዲሱ ገበያ ልጆች ናቸው።

ባውዛ ፦ በርግጥ በፊልሙ ከበቂ በላይ “ዲሞክራሲ” ማለት ምን እንደሆን

አሳይተህናል። በፊልሙ ላይ የሚታየውን በቃልህ ብታብራራልን?

ያሬድ ፦ ያው ፊልሙ ላይ ያለውን ሃሳብ መልሼ ነው የምተርከው።

ዲሞክራሲ በኢትዮጵያ ወይም በአፍሪካ የሚለው ላይ አይደለም

ፊልሜ የሚያጠነጥነው። ዲሞክራሲ የሚለው ቃል (Concept)

በመከባበር፣ በወዳጅነት ተስማምተን የምንጫወተው ጨዋታ ነው።

መከባበር ከሌለ ጨዋታው የለም። እናም ሁለቱ ህፃናት ሲከባበሩ፣

ሲቀባበሉና እኩያዎች ሲሆኑ ነው ጨዋታውን የሚጫወቱት።

አንዱ የማያፍረው ጨዋታውን ሲወደው፣ ጓደኛውን ሲወደው ነው።

ሲጠላው ግን ያኮርፋል። አንዱ አንዱን የሚያኮርፈውና የሚጠላው

መሆኑ ቀርቶ በፍቅር በጨዋታ መልኩ እንዲሆን አንዱ አንዱ ላይ

ሳንጃ የማያስመዝዝ እንዲሆን በማሰብ ነው ፊልሙን የሰራሁት።

ባውዛ ፦ የአሜሪካ ውጨ ጉዳይ ሚኒስቴር ሄለሪ ክሊንተን

አንተን ጨምሮ በጣም ብዙ ህዝብና የተለያየ ሙያ

ባለቤቶች በተሰበሰቡበት መድረክ ላይ ሀገርህ ኢትዮጵያን

አስጠርተህ ሽልማት ስትቀበል ምን አይነት ስሜት ተሰማህ?

ያሬድ ፦ በቅድሚያ ይህን ውድድር በኢትዮጵያ ደረጃ ማሸነፍ

አለብህ። በኢትዮጵያ ከ45 በላይ ተወዳዳሪዎች ነበርን። በኃላም

በአፍሪካ ደርጃ ደግሞ ከተመረጡ ከ72ቱ ውስጥ እንደገና 3ቱ ውስጥ

በመጨረሻም ለአንድ ወር ያህል ህዝቡ ድምፅ እንዲሰጥበት ተደርጐ

እንዲህ እንዲህ እያለ ወደ ስምንት ወር ጊዜ ውስጥ ፈጅቷል።

በሰአቱ ብዙ ስሜቶች ውስጤ ተፈጥረዋል። በቀዳሚነት አንድ ሰው ከታገለ

ለካ ብዙ ነገር ሩቅ አይደለም... በመኖሌ ፓፓፓጵሎስ

የጥበብ ዜና

የአክብሮት ምሽትታላቁ እና አንጋፋዉ

የኪነጥበብ ባለሙያ ጸሃፊ ተውኔትና አዘሃጅ የዜማና ግጥም ደራሲ መምህርና አሰልጣኝ ድምጻዊና ተዋናይ ቀለመወርቅ ደበበ ለረጅም ዘመን አገልግሎታቸው እና የስራ ውጤታቸው እውቅናን ለመስጠት ኦክቶበር 31 እሁድ ማምሻውን ከ4፡00 ፒ ኤም ጀምሮ በ1215 22ኛው መንገድ ዋሽንግቶን ማሪዎት አዳራሽ ውስጥ ታላቅ የአክብሮት ምሽት አዘጋጅተናል። እርስዎ በምሽቱ ተገኝተው እኒህን ታላቅ አንጋፋ ባለሙያ እንኳን ለዚህ አበቃዎ እንድንል በክብር ተጋብዘዋል።

የሲዲ ምርቃት ምሽት

አርቲስት ደሳልኝ መልኩ “እድሜ ላንቺ” በሚል ርእስ ያዘጋጀውን አዲስ የዘፈን ሲዲ በኖቬምበር 26/2010 ሊያስመርቅ ነው!! ቦታው 1000 ዩ ስትሪት ኖርዝ ዌስት ዋሽንግተን ዲሲ ሲሆን አዘጋጅ ምነው ሸዋ ኢንተርቴይመንት!

ለበለጠ መረጃ፦ብ202-246-7615 ወይም 202-390-5182 ይደውሉ።

አዲስ የሚውጣ የዘፈን ሲዲ

በቅርቡ በአሜሪካን ሀገር ዝናን እያተረፈ ያለው ድምፃዊ ፈቃዱ ሀይሉ ልዩ የሆነ “የአውዳመት ስጦታ” የተሰኘውን የዘፈን አልበቡን በገበያ ላይ በቅርቡ ሊያውል ነው። አያምልጣችሁ ገዝታችሁ ተደሰቱበት። በተጨማሪ መረጃ

በ(202)446-7842 ይደውሉ።

“ጥበብና ጥበበኞች ልዩ ተስጦአቸውን ተጠቅመው የጥበብ ሀውልት ሰርተው ለትውልድ በልዩ ልዩ መልኩ(መፃህፍት፣ቲያትር፣ግጥም፣ፊልም፣....ወ.ዘ.ተ). እያስተላለፉ ይኖራሉ። የዛሬው የባውዛ የጥበብ እንግዳ በትንሽ ደቂቃ ዲሞክራሲን “ትክክለኛ ጨዋታ” በሚል በአለም አቀፍ ደረጃ ተሸላሚ የሆነውን ወጣት ያሬድ ሹመቴን እነሆ እያልን “ እኔስ መቼ ይሆን የምሸለመው ብለው ያስቡ፣ ይስሩ፣ ይሳካል!!

ወደ ገጽ 16 ዞሯል

Page 8: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 8

ባውዛ፡ በቅድሚያ በባውዛ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል ስም እንኳን ለ10ኛ ዓመት የክብረ በዓልሽ አደረሰሽ

አለምፀሐይ፡ እንኳን አብሮ አደረሰን ። የጣይቱ ማእከል እዚህ መድረስ የሁላችንም ዉጤት ነው።

ባውዛ፡ አስር ዓመት የጥበብ ጉዞ ቀላል አይደለም በስደት አገር። እንዴት ለዛሬዉ 10 አመት በዓል ልትደርሱ ቻላችሁ?

አለምፀሐይ፡ አዎ ጥበብን በስደት አለም ለ10 ዓመት ማቅረብ ቀላል አይደለም። ትልቁ ችግር የነበረዉ መጀመሪያ አቋቁመው ያለፉት ሰዎች ላይ ነው። ስንጀምር ከ38 ሰው ያልበለጠ በአንድ የመጸሀፍ ምረቃ የምሽት ክበብ ነው። “ጣይቱ ማእከል” የተቋቋመው። ከዚያም ዱከም ሬስቶራንት አቶ ተፈራ ዘውዴን ቦታ ጠይቀን ለ6ወራት ያህል ፈቅዶልን እዚያ ስንጠቀም ቆይተን በኋላ ዩኒፊኬሽን ቼርች ቦታ አግኝተን ለ8 ዓመት ያህል እዚያ ነው እያዘጋጀን ያለነው።

በዚህ አስር አመት ጊዜ ውስጥ የግጥም ምሽት በጥራት ተሳትፎ ወደ ተሻለ ደረጃ በየጊዜው እያደገ ነው። ሌላዉ የተውኔት ስራ ሲሆን 31 ተውኔቶችን አሳይተናል። በያመቱ ከ13-16 ስቴቶች በቡድን ጣይቱ ማእከል ይንቀሳቀሳል ሌላው በዓመት ወርክ ሾፖችን ኖቬምበር ላይ በጥበብ ሙያ የበሰሉ ባለሙያዎችን እየጋበዝን ስለ

ኢትዮጵያ ስነ ጽሁፍ ለወጣት ደራሲያን ትምህርት እንዲቀስሙ

እናደርጋለን ፡፡ በዓመት አንዴ ዲሴምበር ወር ላይ የሳቅ ምሽት አለን በዚህ ፕሮግራም እውቅ ኮሜዲያንን እንደነ ታማኝ በየነ፡ መስከረም በቀለንና ሌሎችንም እየጋበዝን እናቀርባለን በፌብራሪ ላይ የፍቅር ምሽትም አለን። በዚህም ለረጅም ጊዜ በትዳር ህይወት ዉስጥ የቆዩ ባልና ሚስት የትዳር ልምዳቸውን የሚያጋሩበት ሲሆን በሌላ መልኩ በትዳር አለም ያልተሳካላቸውን በማቅረብ የውይይት መድረክ ይዘጋጃል። ጣይቱ ማእከል በ10 ዓመት የጥበብ ዘመኑ እነዚህ ላይ ትኩረት አድርጎ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።

ባውዛ፡ የጣይቱ ማእከል ይህን ታላቅና አኩሪ ተግባር ሲያንቀሳቀስ የታዳሚው ተሳትፎ ምን ይመስላል?

አለምፀሐይ፡ መጀመሪያ ስንጀምር አርብ ምሽት ላይ ዲሲ አካባቢ ስለነበረ ቀላል አልነበረም። አርብ ቀን ብዙ ሰው ወደ ፊልምና መዝናናት ቦታ መሄዱን ትቶ እንዴት ወደ ግጥም መድረክ ይመጣል

የሚል ነገር ስጋት ነበረን ሆኖም በተግባር ስናየው በአንድ ምሽት እስከ 28 ግጥም አቅራቢ ሙያተኞችን አግኝተናል። ይህ ቀላል አይደለም ተመልካቹ ደግሞ በዚያዉ መልክ በጣም ብዙ ነበር።

ባውዛ፡ የ10 ዓመቱ የበዓል ዝግጅት ምን ይመስል ነበር። ባጭሩ ብትገልጭልኝ?

አለምፀሐይ፡ የሰርግ ቪዛ በሚል በኮሜዲያን መስከረም በቀለ የቀረበ ሲሆን ያመቱን ምርጥ ጣይቱ ማእከልን ስንጀምር ”ስንቅ” በሚል የተጻፈዉ ግጥም ተነቧል። ከዚያ በላይ ደግሞ በጥበብ አለም በሀገራችን ከፍተኛ ቦታ ያለው እቶ አያልነህ ሙላቱ በክብር እንግድነት በመገኜቱና ስምንት አንጋፍና ወጣት

አማተር ተዋንያን በማክቤዝ ድራማ ላይ በመሳተፋቸዉ

በጣም ደስ ብሎኝ ነዉ ያከበርኩት።

ባውዛ፡ የክብር እንግዳ እንዴት ነው የምትመርጡት?አለምፀሐይ፡ በኢትዮጵያ የጥበብ ህይዎት ትልቅ ቦታ ያላቸውን ደራሲያን፣ አርቲስቶች፣ገጣሚያን፣ በየጊዜው እንጋብዛለን።ለምሳሌ አርቲስት ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን፣ ዶክተር ፈቃደ አዘዘ ድራሲ ሰይፉ መታፈሪያ ማሞ ውድነህ ሰለሞን ደሬሳ ን…ወዘተ ከ60 በላይ አርቲስቶችን እስካሁን ጋብዘናል። በመሆኑም አቶ አያልነህ ሙላቱ በኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ከፍተኛ ሚና የነበረዉና ያለዉ እንዲሁም ልክ እንደኛ “ ቀንዲል” በሚል ኢትዮጵያ ውስጥ የግጥም መድረክ አቋቁሞ ከፍተኛ እንቅስቃሴ ያለው በመሆኑ ለበዓሉ ትክክለኛ የጥበብ ሰው ጋብዘናል ብለን እናስባለን።

ባውዛ፡ ብዙዎች አለምፀሐይ ገንዘቧን፣ጉልበቷን፣ ጊዜዋን ብቻ ሁሉን ነገር ነው ለቲያትር እየሰጠች ያለችው ይላሉ። ለምንድን ነው?

አለምፀሐይ፡የተባለው እውነት ነው። እኔ እንደሚገባኝ አንድ ሰው ከውስጡ ያለው “ሱስ” ወይም የልጅነት ልክፍት ብዬ አስባለሁ የትያትር ልክፍት ልክ እንደሌሎች የሱስ አይነቶች ሆኖም አሁን ግን ስራው እየበዛና እየሰፋ ዝግጅቱ፣ ድርጅቶች፣ ተሳታፊው፣ እየበዛ በመምጣቱ እርዳታ በጣም ያስፈልገኛል። አሁን በግልፅ ለመናገር እያቃተኝ ነው። በዚህ አሜሪካን አገር ያሉ ልዩ ልዩ የጥበብ ድርጅቶች በድጋፍ ነው የሚተዳደሩት።

“የጥበብ ልክፍት “ሱስ” ሆኖባት በደምና በስጋዋ ተዋህዷል። እንዴት ትላቀቀው? የዋዛ አይደል አይለቃት፣ እሷም እንዲሁ የዋዛ አይደለች አትለቀው፣ በቃ እንደተያያዙ ሰዓቶች ቀናትን ወለዱ፣ አመታትም ነጎዱ……ይች ክንደ ብርቱ ክንዴ ይዝልብኝ ይሆን እንዴ? ሃሞቴስ ይፈስ ይሆን?.. አይ ጉድ! ልሸነፍ ይሆን፣ ይሄስ መከረኛ ሱሴ ራሴ ላይ ወጥቶ ይደፋኝ ይሆን እንዴ እያለች በስጋት ተውጣለች አንዳንዴም ሆድ ይብሳትና በንግግሮቿ መሀል እንኳን ሳይቀር እምባ ይቀድማት ጀምሯል። ዛሬ ዘርታ ያፈራቻቸውን የጥበብ ልጆቿን ሰብስባ በባእድ ሀገር የአስርት አመት የጣይቱ ማእከልን 10ኛ የክብር በዓሏን ስታከብር የማይደፈረውን በሸክስፒር ተደርሶ በሎሬት በፀጋዬ ገ/መድህን የተተረጎመዉን “ማክቤዝን ቲያትር ” ለመድረክ አብቅታ ሱሷን እያረካች በምትገኝበት ወቅት ወደ ልጆቿ መለስ ብላ ልጆቼ ከእንግዲህ እጅ ለእጅ መያያዝ አለባችሁ ይህ መከረኛ ሱሴን በናንተ ነውና የምወጣው…አደራ አደራ አደራ እያለች ነው።” ተዋናይና አዘጋጅ ……አለምፀሐይ ወዳጆ ባውዛ ጋዜጣም ከዚች የጥበብ ሰው

ጋር የነበረዉን ቆይታ እነሆ !!

ወደ ገጽ14 ዞሯል

ጥበብና ባህል“የጥበብ ቤታችንን እንገንባ.............” በኤሊያስ ኤሸቱ

Page 9: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 9

CLASSIFIEDS

JOBS REAL ESTATE AUTOMOTIVE MERCHANDISE SERVICE PUBLIC NOTICE

ክፍት የስራ ቦታየኮምፒዉተር የግራፊክስ ዲዛይን ስራ መቀጠር

ለሚፈልጉ!የኢትዮጵያ የሎው ፔጅስ በግራፊክስ ዲዛይን የተመረቀ ወይም ችሎታ ያለው መቅጠር ይፈልጋል በስልቅ ቁጥር (202)387-9302/3 ይደውሉ።

ሊትል ኢትዮጵያ ሬስቶራንት አስተናጋጆች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል አድራሻ 1924 9th St. NW Washington DC 202 319 1924 Bar Tender Wanted Call 202-319-1924

ኤድና ዩኒሴክስ ሳሎን የሴቶች ጸጉር ሰሪና የወንዶችና የሴቶች ጸጉር ቆራጭ ይፈልጋል (ወንበር እናከራያለን)አድራሻ፡ 2116 18th St. NW Washington DC 202 588 0337

ሊትል ኢትዮጵያ ሬስቶራንት አብሳይ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል አድራሻ 1924 9th St. NW Washington DC 202 319 1924

የኢትዮጵያ የሎው ፔጅስ የማስታወቂያናየሴልስ ስራዎችንየሚሰሩ ሰራተኞችን በደሞዝና በኮሚሽን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋልአድራሻ- 1924 9th NW Washington DC 202 387 9302/03

ሸጋ ሬስቶራንት አስተናጋጅ (ዊይትረስ) መቅጠር ይፈልጋል የሙያው ልምድ ያላችሁ በ(240) 296-3030 ይደውሉ።

ስማርት ቾይዝ ሪልቲ ባጭር ጊዜ አስልጥነን ብቁ የሪል እስቴት ባለሙያ እናደርግዎታለን በ(301) 309-9550 ይደውሉ።

House for rentals Jobsዋሽንግትን ዲሲ የሚከራይ ቤትWashington, DC

Washington, DC NW, Georgia Ave. Metro አጠገብ አንድ ክፍል Basement እናከራያለን። በ(202) 422-8620 ይደውሉ።

Washington, DC N. Capi-tol & Hawaii Ave. ላይ የራሱ መታጠቢያ፣ ማብሰያ፣ ሳሎን፣ ምግብ ቤትና 2 መኝታ ቤት ያለው በቅርብ የታደሰ ቤት ለመከራየት (202)413-2676 ይደውሉ።

Washington, DC NE 251 56 PI. ላይ ለሜትሮ ቅርብ የሆነና አዲስ፣ 2 መኝታ ቤት ያለው Basement ለመከራየት (443)627-3060 ይደውሉ። Washington, DC NW New Hampshire Ave. & Mis-souri Ave. ለFt. Totten Metro ቅርብ የሆነ ክፍሎች ለመከራየት (202)302-8723 ወይም (202)403-9129 ይደውሉ።

Queens Chapel and 24th Ave ሁለት መኝታ ቤት፣ ሳሎን፣ ምግብ ማብሰያ ቦታ፣ መታጠቢያ ቤትና የራሱ መውጫ ያለው በተናጠል ወይም በአንድ ላይ ለመከራየት በ(202) 315-6422 ይደውሉ።

Washington, DC ሙሉ የመኖሪያ ቤት በጋር ወይም በተናጠል ለመከራየት (301)526-3458 ይደውሉ።

ሚሪላንድ የሚከራይ ቤት

Maryland Collesville/ Columbia Pike, MD Briggs Cheney & Rte 29 ላይ ለትራንስፖርት አመቺ የራሱ መውጫ፣ መታጠቢያና ማብሰያ ያለው 1 ሙሉ ስቱዲዮ Basement ለመከራየት (240) 308-9127 ወይም (202) 340-6422 ይደውሉ።

Wehaton, MD ከWheaton Metro 2 ብሎክ ርቀት ላይ የራሱ መውጫና የጋር መታጠቢያና ማብሰያ ያለው ክፍል ለማያጨስ ወንድ ለመከራየት (240) 543-

0653 ወይም (240)396-7296 ይደውሉ።

Beltsville, MD ላይ የራሱ መውጫ፣ ኢንተርኔትና ኬብል ያለው Basement ለሚነዳ ሰው ለመከራየት (301) 256-8152 ወይም (301) 905-8408 ይደውሉ። Silver Spring Georgia እና May ላይ ሁለት መኝታ ክፍል፤ የራሱ መውጫ፤ ማብሰያና ሳሎን ለመከራየት በ (202) 997-2402 ወይም (703) 987-5189 ይደውሉ።

12128 Sweet Rlovar Dr. Silver Spring MD 20904 Base-ment 1 መኝታ፣ ሳሎን፣ ማብሰያ፣ መታጠቢያ ቤት፣ storageና የራሱ መውጫ ያለው ለመከራየት በ(202) 569-0823 ይደውሉ።

10910 Lockwood Dr. Silver Spring MD, 20901 ቤዝመነት የራሱ መውጫ መግቢያ ያለው ኢንተርኔት፣ የራሱ መታጠቢያ ያለው፣ ለግበያና ትራንስፖርት አመቺ የሆነ የልብስ ማጠቢያ ማድረቂያ ያለው፣ የበለጠ ለማወቅ (240)429-1445 ይደውሉ።

Silver Spring, MD University Blvd. & Dennis Ave. አዳባቢ ለትራንስፖርት አምቺ የሆነ ኬብልና ኢንተርኔት ያላቸው ክፍሎችች በተመጣጣኝ ዋጋ ለመከራየት (301)346-8756 የደውሉ።

Silver Spring, MD ለWheaton & PG Malls ቅርብና ለሜትሮና አውቶቡስ አመቺ የሆነ Rte 93, 29, 495 አጠገብ ሰላም ያለው ሰፈር ውስጥ ለመከራየት (240)429-1115

Gaithersbur, MD ሰላም ያለበት ሰፈር ውስጥ የራሱ መውጫ፣ 2 መኝታ ቤት፣ 2 መታጠቢያ፣ ማብሰያ፣ ሳሎን፣ ምግብ ቤትና ልብስ ማጠቢያ ለመከራየት (240)447-8907 ይደውሉ።

Beltsville, MD Powder Mill Village Apartments ውስጥ 2 መኝታ ቤትና 1 መታጠቢያ ያለው አፓርትመንት ውስጥ 1 ክፍል ለመከራየት (301)828-7999 ይደውሉ።

Bowie, MD ለ495 & Rte 50 ቅርብ የሆነ 3 መኝታ፣ 2 ½ መታጠቢያ፣ ሳሎን $1900 ለመከራየት (301)802-3298 ወይም (240)997-5928 ይደውሉ።

Silver Spring, MD, New Hampshire Ave. & Oak View ላይ ለትራንስፖርት አመቺ የሆኑ 2 የተለያዩ ክፍሎች ለመከራየት (202)459-7777 ይደውሉ። Maryland, PG Plaza New Hampshire, Adelphi, College Park አካባቢ የራሱ መውጫ፣ ኬብል፣ ኢንተርኔትና ልብስ ማጠቢያ ያላቸው 2 ክፍሎች በተናጠል ለመከራየት (703)300-1313 ይደውሉ።

ሚሪላንድ የሚከራይ ቢሮ

Silver Spring, 818 easley st. 3300SF . እስቶር ወይም ቢሮ የግሉ መኪና ማቆምያ ያለው $3800. ለመከራየት በ(301) 593-2586 ወይም (703) 819-8693 ይደውሉ።

ቨርጅንያ የሚከራዩ ቤቶች

VirginiaAlexandria. VA ለHuntington Metro ቅርብ የሆነ ሲንግል ሀውስ ፈርኒሽድ የሆኑ ከላይ 2 ክፍሎች እያንዳንዱ $500 እና Basement ውስጥ የራሱ መታጠቢያ ያለው 1 ክፍል $550 እንዲሁም ዋየርለስ ኢንተርኔት፣ የጋራ የልብስ ማጠብያና ማድረቂያ ማሽን፣ የጋራ ሰፊና ምቹ ሳሎን ያለው ኪብልና ቲቪ ለማያጨሱ ሰዎች ለመከራየት (703) 329-0575 ይደውሉ።

Lorton, VA ሲንግል ሃውስ ውስጥ የራሱ መውጫ፣ መታጠቢያ፣ ማብሰያ፣ ሳሎንና 2 መኝታ ቤት ያለው Basement ለመከራየት (703) 646-5156 ወይም (571) 201-7076 ይደውሉ።

Alexandria, VA Edsall & Van Dorn ላይ ለትራንስፖርት አመቺ የሆነ የራሱ መታጠቢያና መኪና ማቆሚያ ያለው 1 ክፍል ለመከራየት (571) 501-4174 ይደውሉ።

Manassas, VA ቆንጆ ሲንግል ሃውስ ውስጥ የራሱ መውጫና መታጠቢያ ያለው 1 ሰፊ ክፍል ለማታጨስ ሴት ለመከራየት (703) 405-2096 ይደውሉ።

Woodbringe, VA Old Bridge Rd. ላይ የራሱ መውጫ፣ መኝታ ቤት፣ መታጠቢያና ማብሰያ ያለው Basement ለመከራየት (703) 298-0302 / 703-298-1047 ወይም (703)386-1432 ይደውሉ።

Lorton, VA ለ195 & Rte. 1 በጣም ቅርብ የሆነ ታውን ሃውስ ኢንተርኔትና ኬብል ያለው 1 ንፁህ ክፍል በማያጨስ ሰው ለመከራየት (240)899-0748 ይደውሉ።

Lorton, VA Aspen Park Dr. ላይ የራሱ መውጫ፣ መታጠቢያና ማብሰያ ያለው Basement እና ከላይ 1 መኝታ ቤት ለመከራየት (571)201-3854 ወይም (703)344-3946 የደውሉ።

Burke, VA George Mason University አካባቢ የራሱ መውጫ፣ መታጠቢያ፣ ማበሰያ፣ ሳሎነና መኪና ማቆሚያ ያለው Base-ment ለመከራየት (703)615-8752 ይደውሉ።

Springfield/ Franconia, VA ታውን ሃውስ ውስጥ ወደ ሜትሮ ነፃ አውቶቡስ ታውን ሃውስ ውስጥ የራሱ መውጫና መታጠቲያ ያለው Basement $650 ለማያጨስ ሰው ለመከራየት (571)212-9965 ይደውሉ

Springfield, VA የራሱ መውጫ፣ መኝታ ቤት፣ መታጠቢያና ማብሰያ ያለው Basement ለሚነዳ ሰው ለመከራየት (703)627-9575 የደውሉ።

Washington, DC NW 13 St. & U St. Metro አጠገቡ ሰፊና ንፁህ ክፍል $550 ለመከራየት (202)277-3882 ይደውሉ።

Washington, DC N. Capi-tol ላይ ከFt. Totten Metro 5 ደቂቃ የሚርቅ የራሱ መውጫ፣ ማብሰያና መኝታ ቤት ለመከራየት (202)775-2573 / (202)390-3983 ወይም (202)384-0945 ይደውሉ።

Page 10: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 10

ቅምሻ www.bawza.com

የሽማግሌዎች ምረቃበልዩ ልዩ በዓላት ማለት ማህበር፣ ዝክር ፣ ሰርግ ላይ ከተበላ ከተጠጣ በኃላ በእድሜ ገፋ ያሉ ሽማግሌዎች ተነስተው ይመርቃሉ። ከብዙ በጥቂቱ እንካችሁ፤

ኧረ ተባረክ ተባረክ ብሩክ ቅዱስ ያድርግህ እንደ ሰርዶ ያታታህ እንደ ችብሃ ያለምልምህየገዛኸው ይርባ ያረድከው ይስባ እንደ አባይ ተጋፋ እንደ ዋርካ ስፋከአደባባይ ዳጥ ይማርህ ራትና መብራት አይንሳህ ይላሉ።

* ችብሃ - ሀገር በቀል ዛፍ ሲሆን ሁሌም ለምለም፣ አረንጓዴና ትልቅ ዛፍ ነው (ቅጠሉም አይረግፍም)

* ከአደባባይ ዳጥ ይማርህ - ለልዩ ልዩ ጉዳዮች ስትከራከር፣ ስትናገር የተሳካልህ ሁን በሰዎች ፊት አትዋረድ የሚያሳፍር ነገር አይግጠምህ ማለታቸው ነው።

* ራትና መብራት አይንሳህ - ሰሙ ለማታ ለራት የሚሆን ምግብ አትጣ፣ በጨለማ ጊዜ መብራት አያሳጣህ ማለት ሲሆን ወርቁ ግን በእርጅና ዘመን ምግብ አያሳጣህ (አትቸገር) አይንህን አይሰውርህ (እውር አትሁን) ለማለት ነው::

ከፂዮን ጌታሰው

ብሉይና ሐዲስበህይወት ውስጥ በተለያዩ አጋጣሚዎችም ሆን ተብሎ ያስተዋሏችውን ያዩዋችውን መልካም ነገሮች ማካፈል ያለና የነበረ ነው።

መስከረም 8 ና 9 2003 ዓ.ም (September 18 & 19, 2010) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ለሁለት ቀናት በዋሽንግተን ዲሲ ሞናመንት አካባቢ አወደርዕይ ያዘጋጀችና ለሁሉም ተመልካች ክፍት የነበር ሲሆን በርካታ ተመልካቿችና ነገሮች የቀረቡ ሲሆን ከምልታ የተገኘውን ቆንጥረን ስለቅዱሳት መጻህፍት እንሆ እንላለን።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱሳት መጻህፍት በይዘታችው በሁለት የተከፈሉ ሲሆን መጻህፍ ቅዱስና የፀሎት መጻህፍት በመባል ተቀምጠዋል።

ሀ) መጻህፍ ቅዱስ በሁለት ሲታይ ብሉይ ኪዳንና ሐዲስ ኪዳን ይባላል።ሀ.1 ብሉይ ኪዳን በውስጡ፤ -የሕግ ክፍል -የታሪክ ክፍል -የትንቢት ክፍል -የጥበብ፣ የመዝሙርና የቅኔ ክፍል ያሉት ሲሆን።ሀ.2 ሐዲስ ኪዳን በውስጡ፤ -የወንጌል ክፍል -የታሪክ ክፍል -የመልክት ክፍል -የትንቢት ክፍል -የስርዓት ክፍልን ይይዛል።

ለ) የጸሎት መጻህፍት (ጸሎት ለማድርስ የምንጠቀምባችው) ሲሆኑ የጸሎት መጻህፍት አይነቶች፤ የዘወትር ጸሎት - የሰባት ሌሊት፤ የሌሊት፤ የነግህና የሰርክ ጸሎት በመባል ይታወቃሉ። የዕለት ጸሎቶች - ውዳሴ አምላክ፤ ውዳሴ ማርያም። ለተለየ አገልግሎት - መጽሐፈ ቅዳሴ፣ መጽሐፈ ተክሊል፣ መጽሐፈ ቀንዲል፣ መጽሐፈ ግንዘት። ለተለያዩ ወቅቶች - ግብር ህማማት፣ መጽሐፈ ሰዓታት ያካትታሉ።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ከፍተኛው የትምህርት ደርጃ “መጻህፍት ቤት” በመባል የሚታወቅ ሲሆን አራት ክፍሎች አሉት። እነርሱም፤

1. መጽሐፍቱ ብሉያት - ኦሪት ዘፍጥረት፣ ትንቢተ ሚልክያስ ሲሆኑ የዚህ ትምህርት መምህር መጋቢ ብሉይ ይባላል2. መጽሐፈቱ ሐዲስ - የሐዲስ ኪዳን መጸህፍት በሙሉ የሚማሩበት ክፍል ሲሆን የዚህ ክፍል መምህር መጋቢ ሐዲስ ይባላል።3. መጽሐፍተ ሊቃውንት - በሊቃውንት ቤተክርስቲያ የተደረሱ መጽሐፍትን የሚማሩበት ዘርፍ ሲሆን - የዚህ መምህርም መጋቢ ማእምራን ይባላል።4. መጻህፍተ መነኮሳት - የዚህ መምህር መጋቢ ምክር ይባላል። - ማስተማሪያዎቹ የሚገኙባቸው ቦታዎች፤ - ዲማ ጊወርጊስ (ጐጃም) - ቦሩ ስላሴ (ወሎ) - ሞጣ ጊዬርጊስ (ጐጃም) - ጐንደር መድኃኔዓለም - ደብረ ሊባኖስ (ሰሚን ሸዋ) - በአታ ማርያም (አ.አ) ከአወደ ርዕይ የተወሰደ ፦ ከሄራን አስማማው

ቀልዶችአህያ ውሻና ፍየል በመኪና ተሳፍረው ዘመድ ለመጠየቅ ይሄዳሉ። አህያ ስንት ነው ክፍያው ብሎ ጠይቆ በተነገረው መሰረት ይከፍላል። ከዚያ የውሻ ተራ ይደርስና ክፈል ይለዋል ውሻም ዝርዝር ስለሌለው ድፍን ብር አውጥቶ ይሰጠውና መልስ ስጠኝ ይለዋል። ይህን እየተነጋገሩ እያል መውረጃው በመድረሱ ፍየል ፈትለክ ብላ ትሄዳለች ሳትከፍል በዚህ ምክንያት አህያ መኪና መንገድ ላይ ስታይ ቆማ ንቅንቅ አትልም የተጠየኩትን የትራንስፖርት ዋጋ ከፍያለሁ እዳ የለብኝም በሚል፤ ውሻ መኪና ባየ ቁጥር ለመናከስ አብሮ ይሮጣል መልሴን ስጠኝ በማለት፣ ፍየል መኪና በመጣ ቁጥር በጣም ትበረግጋለች ያልከፈልሽውን የትራንስፖርት ክፍያ እጠየቃለሁ በሚል ይባላል። እኛስ በህይወት ውስጥ የትኛውን ነን? እዳውን ያጠናቀቀውን? መልስ የሚፈልገውን? ሾልኮ የጠፋውን? እንሳተፍ

አንድ እናት ሶስት ልጆች ነበሯት ስማቸውም ጨልጠው፣ ግመጠውና ከስክሰው ይባሉ ነበር።አንድ ቀን ልጆቿን ጠርታ ጨልጠውን ኮካ እንዲገዛ፣ ግመጠውን ዳቦ እንዴገዛና ከስክሰውን የሻይ ብርጭቆ እንዲገዛ ወደ ሱቅ ትልካቸዋለች። የተላኩት ልጆች በመዘግየታችው ግራ የተጋባች እናት መጣራት ትጀምራለች። ኸረ ጨልጠው ጨልጠው፣ ኸረ ግመጠው ግመጠው፣ ኸረ ከስክሰው ከስክሰው እያለች። ልጆቹ ጨልጠው ጨልጠው ከተባልኩ ብሎ ኮካውን ይጠጣል፣ ግመጠውም ዳቦውን ይገምጣል፣ ከስክሰውም ብርጭቆውን ይሰብርና ቤት ሲመጡ የታለ እንድትገዙ የላክኋችሁ እቃዎች ትላቸዋለች። ልጆቹም በየተራ ግመጠው ስላልችኝ በላሁት፣ ጨልጠው ስላልሽኝ ጠጣሁት፣ ከስክሰው ስላልሽኝ ሰበርኩት ይላታል። በመጨረሻም እናት ባወጣችው ስም ተናዳ ዝም አለች ይባላል። ስምን መላክ ያወጣዋል እንዲሁም … ይሏል ይህ ነው።

አንድ ሴት በባሏ ላይ ሌላ ወንድ ወይም ውሽማ ትይዛለች። ውሽማው የሚመጣው ባለቤቷ ለከብት ቅራት(ጥበቃ) ማታ ሲሄድ ነው። አንድ ቀን ውሽማ በጣም ስለቸኮል ከሚመጣበት ሰዓት በጣም ቀድሞ ይመጣና ቤቱን እየዞረ መምጣቱን በተለያየ መንገድ ያሰማል።

ይህን የሰማች ሚስት እቤት ከባሏ ጋር ሆና እንዲህ ዘየደች፤ ኽረውሃ በሬው ቤቱን አታፍርሰው እራቱን ይብላበት ሥራ የዋለ ሰው . . . ትላለች

ጉዳዩ የገባው ባለቤት(ባል)እኛ የማናውቀው ሰዋሰው ጨዋታቀን ካልቀጠሩት በሬ አይመጣም ማታ ብሎ ሳም አደረጋት።

እርስዎስ . . . . ከአረንዛው

እንግዳ ነገር እንግዳ ሰው አዲስ ነገር አዲስ ሰው ጠጉረ ልውጥ። የሰው ልጅ ከቤቱ ከቀየው ከአካባቢው ወጥቶ ወደ ሌላ አካባቢ፣ አገር መንቀሳቀስ ከጀመረ ውሎ አድሯል። ፈልጐትም ይሁን ሳይፈልገው እጣ ፈንታው እንደመራው ኑሮን ለመኖር ወይም ለማኗኗር መንቀሳቀስ መጓዝ መጓዝ መሄድ መሄድ የግድ ይሏል። እናም በተጓዙ በሄዱ ቁጥር እንግድነት መምጣቱ አይቀሬ ነው። ርስቴ ጉልቴ ወንዜ ቅየዬን ለምን ለቅቄ እያሉ ተመሳሳይ ፀሐይ፣ ጋራ፣ ሸንተረር፣ ወንዝ፣ ዛፍ፣ ቤቶች፣ ሰላምታ አኗኗር፣ ማየትና መኖር ከቀረ ዘመናት ተቆጥሯል። ኑሮ ገብያ ነው። የሚፈልጉትን ነገር እስኪያግኙ መዞር ማየት አንዳንዴም ለመዞር መዞር ብቻ ዛሬ ዛሬ የሰው ልጅ ህይወት በእንግዳ ነገር (አዲስ ነገር)ና በእንግድነት የተሞላ ነው። እንግዳ ዘመን አንዱን ያዝሁት ሲሉ ሌላ እንግዳ ነገር ብቅ ይላል ትምህርቱ እንግዳ፣ በሽታው እንግዳ፣ አበላሉ እንግዳ፣ አለባበሱ እንግዳ፣ ምግቡ እንግዳ፣ ቴክኖሎጂው እንግዳ ይህ የማያቋርጥ እንግድነት የሰው ልጅ እንዳይተኛ እንቅልፍ እያሳጣው ይኖራል። የሌለው ይኑረኝ እያለ ሲኖጥ ሲሮጥ፣ ያለው የበለጠ እንዲኖርው ይህም አለ እያለ እንግዳ አይነት ነገር ባየ ቁጥር ያን ለመሆን ያን ለማግኘት ያለ የሌለ ጊዜው፣ እውቀቱን ጉልበቱን አንዳንዴም ህይወቱን ሲሰጥ ይታያል። እውን እንግዳና እንግድነት ይሆን የሰውን ልጅ እንቅልፍ እየነሳው ያለ። የሕይወትን ላይ ታቹን ውስጧን ውጯን ለማወቅ። ለእኔ ይመስለኛል። ምንም እንኳን ጠቢቡ ሰለሞን “ከመሬት በታች አዲስ ነገር የለም” ቢልም በሱ ዘመን ይሆን ያሰኛል። አሁን አሁን ግን ሁሉም ነገር እንግዳ ሁሉም ነገር አዲስ ነውና። ጦርነቱ፣ ሰላሙ፣ ፍቅሩ፣ ጠቡ፣ ወዳጅነቱ፤ ጥጋቡና ረሐቡ “ሁሉም ነገር ድሮ ቀረ” የተባለው ለዚህ ይሆን? ገንዝብ ድሮ ቀረ፣ ፍቅር ድሮ ቀረ፣ ጤና ድሮ ቀረ፣ ጠብ ድሮ ቀረ፤ልጅነት ድሮ ቀረ እናም እንግዳ ዘመን፣ እንግዳ ትውልድ እንግዳ ሞት ታዲያ እንዴት ሆኖ ነው እንግድነት የሚቆመው? የትና መቼ ነው እንግዳ የማይሆነው? መሬት ለአዲስ ነገርና ለአዳዲሶች ተብላ የተመረጠች ትሆን? ብቻ ለኔ ሁሉም ነገር አዲስ ነው አዲስ ሰዓት፣ አዲስ ቀን፣ አዲስ ወር አዲስ አመት . . . ብቻ አዲስ ባዲስ ዘወተር አዲስ ዘወትር እንግዳ።

አዎ አውቀዋለሁ፣ እሰራዋልሁ፣ እናገረዋለሁ፣ አደርገዋለሁ፣ እችለዋለሁ ማለት የማይቻልበት ዘመን ዘመነ እንግዳ የሰው ልጅ ከእንግድነት ለመውጣት ዘወትር ሲሮጥ ሲሮጥ ይኖራል። ለኔ እንግድነት የህይወት ውጣ ውረዴ እስትንፋሴ፣ ጥረቴ፣ ብቻ አረማመዴ አበላሌ፣ አጠጣጤ፣ አነጋገሬ ዘወትር እንግዳ ነገር።

የሰው ልጅ ተግባሩ ብቻ ሳይሆን አካሉ እንግዳ ነው? ሲወለድ፤ ሲያድግና ሲያረጅ እናንተስ . . . ? መልካም የኑሮና የሕይወት እንግድነት።

ከቃል ጀመረ

“እንግዳና እንግድነት”

Page 11: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

ቅምሻ www.bawza.com

Volume 1, Issue 8 ገጽ 11

አባባሎች- ጭምት ያበደ እነድሆን የጤፍ ቆረን ደኑ- የአይን ጨንቋራ ሰዉያየዋል፣የልብን ጨንቋራ እግዜር ያየዋል- የአይጥ ሞት የድመት ሰርግ ነው- የሰው ምላስ መንታ ፣ ለሙገሳና ለሀሜታ- የሰው ቀላል ራሱን ይቀላል፣ የልብስ ቀላል ለባሹን ያቀላል- የራስዋ ጊዜ ተንሰቀሰቀች የሰው ጊዜ ሳቀች

ምሳሌ፦ ምርጥ የአማርኛ ምሳሌያዊ አነጋገሮች ስብስብ ( ብርሃኑ ግ/ፃድቅ)

እንደ ገለባ አትቆለልእንደ እብድ አትንቦጅቦጅ።ፍፃሜህን አትዘንጋነገርህ ሁሉ መረቅ ያነሰው ፍትፍት አይሁን።ምግባርህን ያረረ ዳቦ አታድርገውከከንፈርህም የሬት ምራቅ አይዝነብ

ደካሞች መንገድ ላይ ይሞታሉ፣ ሞኞች መንገዱን አይጀምሩትም፣ ብልሆች መንገዱን ጀምረው ይጨርሱታል።

ይኽው እንደ ዋዛ

ይኽው እንደ ዋዛ!ተራሮች ፈለሱኮረብታዎች ሄዱውሆች ተወሰዱማነን? ብንላቸውፈጽመው ረሱንበኛ ተሰይመውዛሬኛን ስም ነሱን።ይኽው እንደ ዋዛ!ባለበት እንዲገኝመሬት መች ታመነመሀል የነበረውዳረቻችን ኾነ።ይኽው እንደ ዋዛ!አራሹ ሳይለግምሳይሳሳ ደመናህላዌን ድርቀ መታትዘር መውደቂያ አጣና። *ሀላዌ፦ ኑሮ

ምንጭ ፦ ስብስብ ግጥሞች በዕውቀቱ ስዩም

ክፍተት

ቀራፂው ፈጣሪ ሔዋንን ሲሰራትሞዴል ያረጋትን ዛሬ በናገኛትአትመጥን ይሆናል ለዚህ ለእኛ ዘመንምድሪቱን ሞዴሎች ሞልተዋት እያያን።

ምንጭ ፦ ሴት እና ፈጣሪ ከጲላጦስ (ኃይለጊዮርጊስ ማሞ)

የጋን መብራት

ራሳችሁን አታታሉየጋን መብራት ነን ብላችሁ፤የጋን መብራት ይበራል።ራሳችሁን አታታሉየተደፈንን ፍም ነን ብላችሁ፤የተደፈነ ፍም ይያያዛል።ራሳችሁን አታታሉእሳታችን አልቆ የቀረን አመድ ነን ብላችሁ፤አታውቁምና ነዳችሁ። የላችሁም መንዳዳውቅባቱ፤የብርሃን ሁሉ መሰረቱ፤የላችሁም።

ተወስንደ ፦ ይላላ ይነቦ - በአምሃ አስፋው

Page 12: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 12

ንግድwww.bawza.com

Halala Meat & Spices

640 S. Pickett Street , Alexandria , Va 22304

Tel: 703.888.1470Open Now

We Carry Ethiopian, Middle Eastern, African & South Asian Groceries.

Quality Products & Best Prices In Town

We Accept Food Stamps, Visa & Master Card

Contact: Mohammad & Khalid (Ex Fair Price) Business Hours Mon- Thu 9.30am – 9:00 Pm. Sat 9:30am – 9:00pm , Sun 10:00am – 8:00pm

Friday 2:00 pm - 9:00pm Sales Ends November 11 , 2010

Sales Items With This AD Only

Teff flour ...................... $34.49/25lbs

Barley flour .................. $19.99/25lbs

Nido .............................. $28.99/2500gm

Ethiopian Coffee .......... $2.99/lb

Baby Goat ..................... $4.49/lb

HADIInternational Foods

HADIInternational Foods

Sale as Below

Page 13: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 13

KIDS www.bawza.com

ጥያቄዎችተረትና ምሳሌ- ከኋላ የመጣ …….............................

- የቄስ ሚስት አወቅሽ አወቅሽ ሱሏት ……......................................

ልጆችዬ ጥያቄዎቻችንን በትክክል ለሚመልሱ ተሳታፊዎች የተለያዩ ሽልማቶችን አዘጋጅተናልና ተሳተፉ።

እንቆቅልሽ- አንገቱ ጠማማ ጥርሱ መቶ ኃምሳ? - ጥቁር አዞ ተጠማዞ (አስፓልት)- ሊጤ ቀጠነብኝ፣ ምጣዴ ሰፋብኝ፣ ልጆቼ በዙብኝ (ዝናብ፣ ሰማይ፣ ከዋክብት)- አባ ገራ ገራ ጨለማ የማይፈራ (በር)- ስገዛው ጥቁር ስጠቀምበት ቀይ ስጥለው ነጭ ነው (ከሰል)

መዝሙር እቴሜይቴ የሎሚ ሽታ ያሰውዬ ምን አለሽ ማታ ምንም ምንም ምንም አላለኝ ትዳሩን ፈቶ ልውሰድሽ አለኝ አይወስድሽም ትዳሩን ፈቶ ምሎልሻል ጋሽ ጦር ደፍቶ

ከቤቴ በላይ ቁራ ሰፍሮ ቁራ ሰፍሮ የለችም ብሎ ሄዶ በሮ ሄዶ በሮ እኔን ያብረኝ ያክንፈኝ ያክንፈኝ የዝሆን ሀሞት ያጠጣኝ ያጠጣኝ የዝሆን ሀሞት መራራ ነው መራራ ነው የጉበዝ ልቡ ተራራ ነው ተራራ ነው ተራራ ሄጂ ስመለስ ስመለስ አህያ ሞቶ ጅብ ሲያለቅስ ሲያለቅስ ቁንጫ ቆማ ስትቀድስ ስትቀድስ

ያለፈው እትም

1ኛ የተረትና ምሳሌዎች መልስ

ሀ) የቆጡን አወርድ ብላ---- የብብቷን ጣለችለ) የምትለብሰው የላት --የምትከናነበው አማራት

2ኛ) ጠቅላላ እዉቀት

ሀ) ቀይ ቀበሮ፣ጭላዳ ዝንጀሮ፣ ቆርኬ፣የደጋ አጋዘን፣ዋልያ ፍልፈል የሚኒሊክ ድኩላለ) ጅራቱ ነጭ እርግብ፣የአበሻ እርኩም፣የአበሻ ቁራ፣ግንባረ ቢጫ ጉጉት ፣ ወገበ ወርቅ ግንደ ቆርቁር፣ባለነጭ መንቁር ጭሪ

3ኛ እንቆቅልሽ

ሀ) እሳትለ) ባቄላ

-ሀለሐመሠረሰሸቀበተቸኃነኘአከኸወዐዘዠየደጀገጠጨጰጸፀፈፐቨ

by Feker Belay([email protected])

SAN JOSE, California - Six-year-old Mahder Aklilu is among the top 14 finalists of over 4,000 children who took part in the United States Citizenship and Immigra-

tion Services (USCIS) Children’s Art Project. Mahder’s painting portrays America as a boat of immigrants sailing on crystal-clear blue waters. The beau-tiful American flag flies high on the mast. Are we having a pre-coscious child? The USCIS answers: “More than 4000 chil-dren from across the nation put their ideas on paper about this year’s theme: “We Are America.” They drew, painted, and collaged images that answered the question “People have come from all over the world to become Americans. Why does that make us great?” “The artwork is being

displayed in USCIS of-fices across the country. Visit this page for information on Open Houses when you can visit the displayed works of these talented, 5 to 12 year old artists. Additionally, some selected works are on display in our electronic Art Gallery.” Born in Berlin, Germany, into the family of Teklu Aklilu and Mihret, the gifted Mahder arrived in the U.S. with her

parents as a two-year-old toddler when she began to show talents in the arts. Mahder is not only limited to drawing. She is also gifted in music. And plays on in-struments, like piano. Then, are we having a child virtuoso? “Next weeak Maheder will also play on the piano at the San Jose Cen-ter for Perform-ing Arts,” says Mihret, the jubilant mom of the beauti-ful kid. “I have tried to engage my daughter

in extra-curricular activities not because I’ve an extra money or time but because of my conviction that if we support our kids, they can explore their unique talents.” America is definitely not a hassle-free society but how many parents manage their time in a bid to help their children tap into their hidden talents? On this occasion, Ethiomedia extends our congratu-lations to Mahder, and of course to the entire fam-ily. Also, look at the drawings by the 14 finalists. Ethiomedia.com

Six-year-old Mahder Aklilu is among the top 14 finalists of over 4,000 children by:Feker Belay

ለልጆች

የፊደል ገበታንና ቁጥርን ማንበብና መፅፍ ተለማመዱ

ደ ዱ ዲ ዳ ዴ ድ ዶጀ ጁ ጂ ጃ ጄ ጅ ጆገ ጉ ጊ ጋ ጌ ግ ጎደ___________________ጀ___________________

Page 14: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 14

“የጥበብ ቤታችንን እንገንባ.............”

www.bawza.com

ዜና ንግድእስፕሪንግ ፊዚካልቴራፒ ተከፈተ

በኢትዮጵያዊው ዶ/ር ነጋሲ ክርስቶስ ስዩም እስፕሪንግ ፊዚካል ቴራፒ በመኪና አደጋ፣ በስራ ላይ የሚደርሱ ጉዳቶች፣ የአንገት፣ የጀርባ፣ የእጅ ወለምታ፣ የወገብ ህመም እናም ለነርቭ ችግር ላለባቸው አገልግሎት ለመስጠት በ8630 Fenton Street Suite 302 Sliv-er Spring, MD 20910 ተከፍቶ በሳምንት ሶስት ቀን ማክሰኞ፣ ሀሙስና ቅዳሜ ስራ መጀመሩን ለባውዛ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል አስታውቀዋል።

ዶ/ር ነገሲ ምንም አይነት መዳኒት ሳይጠቀሙ በተለያዩ መስሪያዎችና በእጅ በመታገዝ ህክምና ስለሚሰጡ ከሌሎች ለየት ያደርጋቸዋል። ከስድስት ዓመት በላይ በኃዋርድ ዩኒቨርሲቲ ማስተርሳቸውንና አሪዞና በሚገኝ ዩኒቨርሲቲ ዶክትሪታቸውን መስራታቸውም አክለው ገልፀውልናል።

ከስተም ታይል እና ፔይንት ስራ ጀመረ

ቤትዎን ሊያሳምር በKitchen Cabinets, በHard Wood Floor, Laminates, Base-board, Floor Tile እና በTravertine በ5615 1st St. NW Washington, DC #2 ውስጥ ስራ መጀመሩን አ/ቶ ፋሲል ለባውዛ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል አስታውቀዋል። አ/ቶ ፋሲልን በ202 747 4469 ደውለው ማግኘት ይችላሉ።

በመሆኑም የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ሊረዳ ሊደገፍ ይገባል።አለበለዚያ በየወሩ ለአዳራሽ ኪራይ $400.00 እየተከፈለ ፕሮግራሙን መቀጠል አስቸጋሪ ነው። ስለዚህ ህብረተሰቡ በእውቀቱ፣በገንዘቡ፣በሃሳቡ ሊሳተፍ ይገባዋል። ፕሮግራሙ ዘላቂነት ቀጣይነት እንዲኖረዉ።

ባውዛ፡ ለቀጣዮቹ አመታት ምንስ ተስፋ አድርጋችሁ ነዉ ልትንቀሳቀሱ ያሰባችሁት?

አለምፀሐይ፡የጥበብ ማእከሉ ቀጣይነት እንዲኖረው ደጋግሜ ለመናገር ሞክሬያለሁ። ግን ብዙ የሚሰማኝ አጣሁ። በፊት የገንዘብ የጤና የቤተሰብ አቅም ነበረኝ ማእከሉን ለማንቀሳቀስ ። አሁን ግን ይህ ሁሉ የለም።፡አሁን ልደገፍ ልረዳ ይገባኛል ብዬ አስባለሁ። እንደሚባለው በሚሄድ ውሃ ላይ አንድ ሰው መልኩን ማየት አይችልም ማየት የሚችለው በቆመ ዉሃ ላይ ነው። ስለዚህ ትንሽ ጊዜ ቆም ብዬ ራሴን ማየት እፈልጋለሁ።

ባውዛ፡ ከኢትዮጵያ የጥበብ ባለሙያዎች ጋር ተቀናጅቶ በመስራቱ ዙሪያ የምታካፍይን ካለ።

አለምፀሐይ፡ በአጠቃላይ የጥበብ ስራ እየጨመረ እያደገ መምጣቱን አያለሁ። ኢትዮጵያ ውስጥ እኛ እዚህ አሜሪካን አገር በስልክ እየተነጋገርን ነዉ ቲያትር የምንሰራው ስላቸዉ ብዙዎች ይገርማቸዋል። ይህ ሆኖ ሁሉ ነገር ኢትዮጵያ እያለ ጊዜው፣ ገንዘቡ፣ ሰዉ ፣ ቲያትሩ በፊልም እየተዋጠ መምጣቱን ታያለህ። እንደሚታወቀዉ የቲያትር ጥበብ ገንዘብ የሚያስገኝ አይደለም በሌላ ነገር ተሸፍኖ ስራው የሚታለፍም አይደለም። ሁሉም፣ ተሳታፊዎች በመድረክ ፊት የሚሰሩት ነዉ። ተዋናዩ፣አዘጋጁ፣መብራት ቴክኒሺያኑ… ወ ዘተ። በተጨማሪ እንደ ቲያትር ጥበብ ህዝብን አሰባስቦ አይን ለአይን እየተያዩ ወደ አንድ አስተሳሰብ የሚመራ ከእውነት ጋር የሚታይ በመሆኑ የቲያትር ጥበብ በፊልም እንዳይሸፈን፣እንዳይዋጥ ነዉ አደራ የምለዉ።

ባውዛ፡ በጥበብ አለም ይህን ያህል እውቀትና ልምድ ይዘሽ ለምን ወደ ፊልም አለም አልገባኝም?

አለምፀሐይ፡ እኔ የቲያትርን ጥበብ ነው የምመርጠው። በርግጥ ፊልም የገቢ ምንጩ የተሻለና በየቤቱ ገብቶ ማየት ይቻላል። ነገር ግን ቲያትር አንድ ሁለቴ ክታየ መድረክ ላይ ትልቅ ነገር ነው።ከዚያ በተጨማሪ በግልጽ የማይታዩ ወጭዎች ከባድ ናቸው። እንደተባለው ወደ ፊልም ማሰብ ሊገባ ይችላል።በሌላ መልኩ ግን አብዛኛው ሰው ጥበቡን የሚያደንቁና አብሮ ደፋ ቀና የሚል ሲሆን በጣም ጥቂቶች ግን ተገቢ ያልሆነ አስተያየት ይሰጣሉ። ይህ ተገቢ ያልሆነ አስተያየት ለጥበቡ ማደግ ብዙ ስለማይጠቅም መቆምና መሰብሰብ አለበት ብዬ አስባለሁ። የጥበቡ ሰዎችና ታዳሚዎች ግን ተገቢ ያልሆነዉን ነገር እየተውን ጥሩ ጥሩና ገንቢ አስተያየቶችን እያጎለበትን መሔድ አለብን ብዬ አስባለሁ። አዲስ ለውጥ በጥበብ ለማምጣት ማድነቅን ገንቢ የሆነ አስተያየት መስጠትን በማጎልበት ጥበብን ማሳደግ ይገባል ብዬ አስባለሁ።

ባውዛ፡ ወጣቱ እዚህ አሜሪካን አገር የሚገኙትን ወጣቶች በጥበቡ ውስጥ ለማሳልፍ ምን የምታስተላልፊዉ ምክር ወይም ሀሳብ አለሽ።

አለምፀሐይ፡ እኛ በወላጆቻችን በሚገባ እንክብካቤ አድገን እንደመጣነው ሁሉ ተተኪውን ትውልድ የማስተካከል የማረቅ አደራ አለብን። አሁን እኔ እንደተገነዘብኩት ወጣቱ ትውልድ ስለሀገሩ (ኢትዮጵያ) ትልቅ ፍቅር አለው። እንደቁጥራችን ብዛት አንድ የተጠናከረ የባህል ማእክል ያስፈልገናል። የጥበብ ቤት ያስፈልጋል።በዚህ ማእከል ወላጆቻችንን እያመጣን ልዮ ልዩ አባባሎች፣ ተረቶች፣ ወጎች፣ ቀልዶች፣ ሙዚቃና ባህል የሚተላለፍበት ቢሆን ጥሩ ነዉ። ሌላዉ ህብረተሰቡ የንባብ ባህሉን እንዲያጎለብት እዚህ አሜሪካን አገር ያለንበት ማህበረሰብ በንባብ፣ በጥበብ፣ የበለጸገ ነው። ስለዚህ አብሮ ለማደግ የንባብ፣ የጥበብ ባህል የሚዳብርበት ማእከል መፍጠርና ማጠናከር ለትውልድ መሰራት በመሆኑ በዚህ ቢታሰብበት ጥሩ ነው እላለሁ። እኔ ግን ላለፉት አስር አመታት ትልቅ ህንጻ መገንባት ባንችልም በሰዉ አእምሮ ዉስጥ የጥበብን ሀ ሁ በትንሹ በማስቀመጥና የተደረጉትን ለዉጦች ሳያቸዉ በጣም ያስደስተኛል ። የበለጠ ተጠናክሮ ጥበብ እንዲያድግ የዘወትር ምኞቴ ነው።ባውዛ፡ ስለሰጠሽን ሙያዊ አስተያየት እያመሰገንን መልካም የጥበብ

ዘመን እንመኝልሻለን። አለምፀሐይ፡ እኔም አመሰግናለሁ!!

አርቲስት አበባየሁ ታደሰ አርቲስት መንግስቱ ተዘራ፣ አርቲስት ብሩክ ደባስ፣ አርቲስት አበበ አዲስ አርቲስት ተስፋዬ ሲማና አርቲስት ቴዎድሮስ ለገሰንና ሌሎችንም.. በጣይቱ ማእከል 10ኛ ዓመት ሲከበር በማክቤዝ ቲያትርና ልዩ ልዩ ስነፅሁፍ ውስጥ ተሳትፈው ነበር። እነዚህን አንጋፋና ወጣት አርቲስቶች አነጋግረን ያጠናቀርንውን በዚህ መልክ አቅርበነዋል።

ባውዛ፡ የጣይቱ ማእከል ለኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ያልው አስተዋጾ ምን ይመስላል?

መልስ፦ ስነ ጥበብ (፡ቲያትር፣ድራማ፣ግጥም፣ጣእመ ዜማ ያላቸዉ ዘፈኖች ወዘተ) በተለይ ከሀገራቸው ውጪ ለሚኖሩ ሰዎች ስለሀገራቸው እንዲያስቡ፣ ሀገራቸው በነበራቸው ቆይታ ያላስተዋሉትን አሁን ካሉበት ሀገር ጋር እንዲያነጻጸሩ ባህላቸውን ወጋቸውን እንዲያስታዉሱ እንደ እርሾ ያገለግላቸዋል። በሌላ መልኩ አሜሪካን አገር ተወልደው ላደጉ ልጆች ቋንቋቸውን፣ ባህላቸውን ፣ ወጋቸውን እንዳይረሱት በሀገራቸው ባይተዋር እንዳይሆኑ ያደርጋቸዋል።ከዚህ በተጨማሪ ጭንቀትን ውጥረትን ቀለል እንዲል ወይም መንፈስ እንዲታደስና አንዳንዴም በማህበረሰቡ የሚታዩ ተገቢ ያልሆኑ ባህሪዎች ካሉ ወደመድረክ በመምጣትና ክፍተቶችን በማንሳት እንዲታረሙ እድል በር ይከፍታል።

ባውዛ፦የጣይቱ ማእከል ሲታሰብ አብራ የምትታየው አለምፀሐይ ወዳጆ… ናትና እንዴት በጥበቡ አለም በጥበቡ መነጽር ትገለጻለች?መልስ፦ አለምፀሐይ የምንወዳት ባለሙያ ናት በጣም ጠንካራና ደፋር ናት።መምራት ማስተባበር የምትችል ናት። ያሰበችውን ዳር ሳታደርስ የማትተኛ ናት ለምሳሌ “ማክቤዝ” ቲያትር አንድ ሰው ይዞ መስራት የማይታሰብ ሲሆን እርሷ ግን በተዋጣለት መንገድ እንዲታይ በማደረጓ ጥንካሬዋን ያሳያል። ነገር ግን መታሰብ ያለበት አንድ ነገር አለ ጠንካራ ሰው ጥንካሬው አብሮ እንዲዘልቅ ለማድረግ ማገዝ መደገፍ ተገቢ ነው። በልዩ ልዩ መንግዶችና አቅም በፈቀደ መጠን። ሌላው ደግሞ ዝግጅቱን በመመልከት መደገፍም ይቻላል።

ባውዛ፦ከጊዜ ወደ ጊዜ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አሜሪካን አገር ቁጥሩ እየጨመረ ነው። ከዚህ ህብረተሰብና ከአርቲስቱ ምን ይጠበቃል? አለምፀሐይ ብቻዋን ልትወጣዉ ጥችላለች?

መልስ፦ከማህበረሰቡና ከአርቲስቱ መጀመሪያ የሚጠበቀው ቅን ልቦና መያዝ። ቅን ልቦና ካለ በጋራ ሆኖ መመካክር መነጋገርና በምን መልኩ መደገፍ እንደሚቻልና እንደሚገባ ይታወቃል። በመሆኑ ማእከሉን ማጠናከር አዲሱ ትውልድ ስለሀገሩ ስለወጉ ስለ ባህሉ ስለቋንቋው ወዘተ እንዲያውቅ የሚያደርግ ሲሆን አሁን ያለው ትውልድ ደግሞ ካሉበት ጭንቀቶች በቀላሉ እንዲላቀቅና ያሉ ችግሮችን ለመፍታት በመድረክ ትዋኔ ልምድ የሚያገኝበት ነው። ስለዚህ ለትውልድ ስራ፣ በህብረትና በጋራ መንቀሳቀሱ ጠንካራ ማእከል እንዲኖር ከማድረግም በተጨማሪ ዘለቄታ ያለው የማይደርቅ የባህል ምንጭ ማድረግና በአለም ትርጉም ያለው ስራ መስራት ይችላል።

ባውዛ፦ በሀገር ቤት ያለውንና በአሜሪካን አገር ተበታትኖ የሚደረገዉን የጥበብ እንቅስቃሴ እንዴት ማቀናጀት ይቻላል?

መልስ፦ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ የጥበብ ሰዎች አሉ ሙያውና ልምዱ ያላቸዉ አሜሪካን አገር ደግሞ እውቀትና በሙያው ለመሰማራት የሚፈልጉ ባለሀብቶች አሉ። ሁለቱን በማቀናጀት ኢትዮጵያና አሜሪካን አገር ጥሩ ጥሩ ተገቢዉን ትምህርት የሚሰጡ የጥበብ ፍሬዎችን ለታዳሚውና ለአድማጭ ማድረስ ይቻላል። በመሆኑም ያሉና የሚኖሩ የሃሳብ ልዩነቶችን በመወያየት በመፍታት በጋራ የመስራት ጥረት ጥሩ አማራጭ ነው። ለዚህ ተግባር (ለመሰባሰቢያ) የጣይቱ ማእክልን መጠቀም ይቻላል።

ፎቶ፦ ቢኒያም አሸብር ከቁንጮ ሲስተም

ጥበብና ባህል

Page 15: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 15

www.bawza.com

Ethiopian Recording Artist Yehunie Belay Performs at the Wedding Ceremony of Media Executive Oscar Joyner and Actress Alem Gola

By: Andrew Laurence

[email protected]

Washington, DC – October 15 – Ethio-pian singer Yehunie Belay along with oth-er award winning artists Yolanda Adams, Eric Benet, Tamia, Doug E. Fresh, Mike Philips and others showcased their talent for the extravaganza of a wedding for Os-car and Alem Joyner on October 9, 2010.

Assisting Yehunie on keyboard was Be-hailu Agonafir. They performed during the wedding reception held at the Biltmore Ho-tel outdoor stage. Joining Yehunie on stage were the newly wed couple, the groom’s fa-

ther Tom Joyner, radio and TV personality, and Doug E. Fresh, co-rapper from Will Smith’s singing days.

Presiding over the wedding ceremony were Bishop T.D. Jakes and Ethiopian Pas-tor Abba Zekarias Gebre-hiwot. Grammy award win-ning gospel singer Yolanda Adams performed a mov-ing song while the bride’s brother and cousin played

the kebero drums to traditional Ethiopian music. After the cer-emony everyone was treated to and Ethiopian High Tea Brunch.

The bride Alem Gola of Columbus, Ohio looked radiant in her custom made gown as she walked down a 150-foot white carpet including 60,000 roses. The newly weds met in Washington, DC at a National Urban League annual conference three years ago. The groom Oscar Joyner, President of Reach Media, Inc and Executive Producer of the nationally syndicated Tom Joyner Morning Show proposed to Alem at the Monte Carlo Casino in Monaco.

Guests included, National Urban League President Marc Morial, NAACP Presi-dent Benjamin Jealous, Florida Senatorial Candidate Congressman Kendrick Meek (D-FL), NBA basketball great Alonzo Mourning and many other corporate and entertain-ment celebrities. A congratulatory message was also sent from President Barack Obama.Related Link: http://www.youtube.com/watch?v=zUEwIBtFTh4

Art & Culture

A record shop blares the contagious thump-thump of Ethiopian music. The aro-

ma of strong coffee fills the air. And thick spices tickle your nose virtually ev-

ery half a block. This is 9th and U Street in Washington, D.C. -- the unofficial-

ly designated “Little Ethiopia”. Africans have a strong entrepreneurial spirit, and it’s

clear here in the 25 shops and restaurants huddled together in one city block.

“You see within the Ethiopian community when you have someone start a busi-

ness, that person becomes a role model for others,” explains Tsehaye Tefer-

ra, President of the Ethiopian Community Development Council. “So you are abso-

lutely sure that you get three, four businesses the next day in the same location.”

It’s a phenomenon that began in the 1970s in Washington’s Adams Mor-

gan neighborhood on 18th Street. But when the area became trendy,

rent skyrocketed and the Ethiopians moved to less expensive ground.

Tefera Zewdie, owner of Dukem restaurant, credits himself as being one of the first

to start the big move, when he opened a tiny grocery store in 1997 selling Ethio-

pian CDs, meat and spices. It grew to a sandwich take-out, then a small restau-

rant, to now a restaurant so popular, lines form out the door nearly every night.

“I remember it was if I’m not mistaken somewhere between 2000, 2001 it was

something big for us to see one non-Ethiopian coming to the restaurant. If you turn

around right now, we have 95 percent of them are non-Ethiopian,” says Zewdie.

It’s the food that has drawn Washingtonians and tourists to Little Ethiopia -- the

brave ones curious to try the family-style eating where utensils are not even

a suggestion. Here, everyone eats with their hands from the same plate.

“You don’t find many Ethiopian restaurants elsewhere,” says a Dukem custom-

er from Indianapolis, Indiana. “There was one in my hometown briefly and unfor-

tunately it didn’t survive so I have to come back to D.C. to have Ethiopian food.”

The popularity of the food is evident in how many entrepreneurs have a restaurant as a second

business. There’s the Tesfaye family, whose brothers together run a successful parking manage-

ment business in and around D.C., and who opened Etete restaurant as a surprise for their mother.

“Her dream was always owning a restaurant,” says Yared Tesfaye. “She loves feeding

people, she loves cooking.”

The brothers also bought the building next door to the restaurant, where their sister now

has a salon.

And then there is Tutu Belay, who started a telephone directory of Ethiopian-owned

and Ethiopian-friendly businesses 16 years ago. It’s grown from 80 pages to more than

900. She and her husband, Yehunie Belay, a famous Ethiopian singer, also own a

restaurant downstairs from their offices called Little Ethiopia, where Yehunie performs.

Restaurants are in nearly every other building, and they’re not confined to Ethiopian.

There is also an Ethiopian-owned Mexican and an Ethiopian-owned Italian restaurant.

The Ethiopian population in the Washington, D.C. metro area is the largest in the

U.S. Tutu Belay, who has done extensive research on the population for her busi-

ness, estimates it to be about 250,000 -- though other estimates are much lower.

But it is large enough that there is even a second unofficial Little Ethiopia in Al-

exandria, Virginia -- just over the Potomac River from D.C. Proof that in the Ethi-

opian community, where there is one entrepreneur, dozens more will follow.

Source link:

http://edition.cnn.com/2010/WORLD/africa/10/22/little.ethiopia.washington/index.html

Inside Washington D.C.’s ‘Little Ethiopia’

By፡Misty Showalter for CNNOctober 22, 2010

Page 16: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 16

www.bawza.com Communityለካ ብዙ ነገር ሩቅ አይደለም...

የማይደርስበትና የማይሆን ነገር እንደሌለ መገንዘብ ይቻላል። ሌላው በቴሌቭዥንና በዜና ገዝፈው የምንሰማቸውና

የምናያቸው ሰዎችን በቅርብ ሳስተውላቸው ለካ ብዙ ነገር እሩቅ አይደለም የሚለውን ሀሳብ ነው። ይህ እድል ብዙ

በሮችን የከፈተና ወደፊትም የሚከፍት እድል ስለሆነ ኢትዮጵያዊያን ከዚህ በኃላ እንዴት በዚህ መስመር እየገባን

የሚቀጥለውንም ዉድድር ኢትዮጵያውያን ማሸነፍ የምንችለው የሚለው ነገር ነው ጭንቀትና ሃሳብ የሆነብኝ።

በመላው ህዝብ ያሉት ኢትዮጵያዊያን በጋራ ድምፅ በመስጠትና በማስተባበር ኢትዮጵያ ትልቅ ድምፅ በአለም

ደረጃ ማግኘት ተችሏል። በተጨማሪም በዴሞክራሲ ስማቸው የሚታወቁ ሀገሮች ዲሞክራሲ አናውቅም ተብለን

የምንወቀስ ሀገሮች “ዲሞክራሲ በተግባር ማለት ይሔነው ባንልም በፊልም መናገር መተርጎም ስለቻልን በግልም

በሀገርም ደረጃ መልእክትን ከማስተላለፍ አንፃር ስሜቱ በጣም ከፍ ያለ ነው። ስለዚህም እጅግ በጣም ነው ደስ ያለኝ።

ባውዛ ፦ የአንተ መሸለም ለሀገርም ሆነ በተለይ በፊልሙ ውስጥ ላሉ ባለሞያዎች ምን ይጠቅማል ብለህ ታስባለህ?

ያሬድ ፦ እኔ ከዛ ስመጣ እኛ ኢትዮጵያዊያን በጣም የተበላሸ ስማችን ነው የሚጎላው ብዬ ነበር የማስበው።

ግን በዚህ ሀገር ያሉ ኢትዮጵያን በጠንካራ ሰራተኛነታቸው ምክንያት የሀገራቸውን ስም በጥሩ ሁኔታ

እንዲጠራ ስላደረጓትና እንደነ ኃይሌ ገብረስላሴ በአሜሪካ በስቴት ዲፓርትመንትና በሌሎችም ቦታዎች ያሉ

ሳይቀር ስለኢትዮጵያ ጥሩ ጐን የሚያውቁ ሆነው ስላገኟቸው የበለጠ ተጠናክሮ ለመስራት በር ይከፍታሉ።

የረሀብ ስማችንን አልሰማሁም። እንዲህ አይነት ጀግንነት እየተፈጠረ ከሔደ በብዙ መልኩ ሀገራችን ብዙ

ዕድል ታገኛለች። በሁለተኛ ደረጃ የፊልም ኢንዱስትሪ ኢትዮጵያ ውስጥ ገና መጀመሩና መለመዱ ነው ብዬ

አስባለሁ። ያንን ጠንካራ መሰረት ለመጣል እዚህ አሜሪካን ያሉትን ዕውቀቶች ወደ ሀገሩ ወስዶ የሚያሳይና

የሚያሰለጥን ባለሙያዎች መፈጠር አለባቸው። እኔም እዚህ ያገኘኋቸውን ዕውቀቶች ወደ ሀገሬ ተመልሼ

ማካፈል ነው ፍላጐቴ። ይህ በራሱ ፊልሞቻችን በአለም አቀፍ ደረጃ እንዲወደዱ የአለም ገበያም እንዲያገኙ

ትልቅ የኘሮሞሽን ስራ ነው። እነዚህ ሁሉ ተደምረው ለሀገር ያላቸው ጥቅም በጣም ቀላል አይደለም።

ባውዛ፦ ወደ ኢትዮጵያ መቼ ለመመለስ አስበሃል?

ያሬድ ፦ አንዳንድ ወርክሾፖችን ከአንዳንድ የፊልም ባለሞያዎች ጋር ወደፊት ነገሮች እንዴት መሔድ እንዳለባቸው የተለያዩ ስብሰባዎች ጨራርሼ ህዳር ውስጥ ከሁለት ወር በኋላ ነው ለመመለስ ያሰብኩት።

ባውዛ፦ እስካሁን በዘርፉ የዚህን ሀገር የፊልም ዕንቅስቃሴ ሆሊውድም አካባቢ ሊሆን ይችላል። ያየኽውና የቀሰምከው ነገር ካለ?

ያሬድ ፦ ዋናው የሆሊውድ ዕምብርት የፊልም ኢንዱስትሪ የሚባሉትን ሁሉ ጐብኝቻለሁ። በተለይ ዩንቨርሳል እስቱድዮ እንዴት ፊልም እንደሚቀርፁ፣ የመሳሪያና የባለሙያ ቅንብራቸውን ሁሉ አይቻለሁ። በርግጥ እኛ ኢትዮጵያዊያን ብዙ የምንታገለው በባዶ ነው። ይህን ከመምጣቴም በፊት አውቃለሁ። ጥንካሬው ካለ እነሱ የደረሱበት ደረጃ መድረስ እንደሚቻል። ሌላው በውጭ ፊልም ካታጐሪ ታጭተን ለመሸለም እንችላለን የሚለው ሃሳብ እንድሰንቅ አድርጐኛል። በተቃራኒው ሆሊውድ ገብቼ የፊልም ባለሞያ እሆናለሁ የሚል ተስፋም አልነበረኝም ካየሁትም በኋላ ምንም ተስፋ ሊኖረኝ አልቻለም። ምክንያቱም አንድ ሙሉ ሀገር በፊልም ኢንዱስትሪ ተወጥሮ ስታየው እኔ እዛ ውስጥ የማበረክተው ነገር የማይሆን ነው ይልቁንም ያየሁትን ሀገሬ ላይ ብሰራ የበለጠ ለውጥ አመጣለሁ ብዬ አስባለሁ።

ባውዛ፦ ወደ ኢትዮጵያ ስትገባ ምን ልትሰራ ያሰብከው ነገር አለ?

ያሬድ ፦ ሀገሬ ላይ ጀምሬያቸው የመጣኋቸው ስራዎች አሉ። እነሱን ከህዳር በኋላ ሔጄ እጨርሳለሁ፡፡ ሌላው እዚህ ባገኘሁትና በፈጠርኩት ግንኙነቶች በተሻል መልኩ ወደ አለም መድረክ እንዴት ነው የምወጣው የሚለው ላይ እራሴን ወጥሬ መስራት እንዳለብኝ ተነሳስቻለሁ። እደዚህ ኦስካርንም ቢሆን በአለም ደረጃ ከሌሎች ኢትዮጵያዉያን የፊልም ባለሞያዎች ጋር ሆኜ ተባብረን የማንወስድበት ምንም ምክንያት እንደሌለ ነው ያሰብኩት።

ባውዛ፦ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የፊልም ዕንቅስቃሴ ኢንዱስትሪ ምን ይመስላል?

ያሬድ፦ በርግጥ የቁጥር መጨመር ዕድገትን አያሳይም። ሆኖም በየዘመኑ በጣም ብዙና አዳዲስ ፊልሞች እየተሰሩ ነው። ከነዚህ ውስጥ ኢንዱስትሪውን አንድ ደረጃ የሚያሳድጉ ስራዎች እየተፈጠሩ ነው። በተለይ አሁን ያለው ትውልድ ፊልሞች ብዛት ከበፊቶቹ ጋር በፐርሰንት ሲታይ ከ90% በላይ ነው። ይህ የሆነው እኛ ወጣቶቹ የዕድሜውና መማር የመፈለግ ጉዳይ አለ።በርግጥ ኢትዮጵያ ብዙ ትግል አለ። ፊልም መስራት ማለት የሚቀጥልበት ወይም በድህነት የሚሞከርበትም አይደልም። ብዙ መስዋትነት በመክፍል ላይ ነን፡፡ የዚህም ውጤት አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ህዝቡ የሀገሩን ፊልም በጣም ያያል። የውጭ ሀገርና የኢትዮጵያን ፊልሞች ስናነፃጽረው የውጩውን ፊልም ብዙ ተመልካች የለውም የኢትዮጵያን ፊልሞች ግን በሰልፍ ነው የሚያዩት።

ባውዛ፦ በመጨረሻም አንድ ዕድል ልስጥህ በተለይ በኢትዮጵያም ሆነ ከኢትዮጵያ ውጭ በዚህ ዘርፍ ደፋ ቀና ለሚሉና መግባት ለሚፈልጉ ወገኖቻችን የአንተን ዕድል ለሚናፍቁ ብዙ አሉ። ለነዚህ ምን የምትላቸው ነገር አለ?

ያሬድ ፦ በጣም ጥሩ። በመጀመሪያ ደረጃ በኢትዮጵያም ያሉ ከኢትዮጵያም ውጭ ያሉ ታላላቅ ኢትዮጵያዊያንና ሃብቱና ገንዘቡም ያላቸውም ሁሉም ወደዚህ ኢንዱስትሪ እንዲቀላቀሉ ጥሬዬን አቀርባለሁ። ኢንዱስትሪው በቢዝነስም አኳያ ካየነው ገንዘባቸውን መልሰው ትርፍ የሚያግኙበት ኢንዱስትሪ ነው። በተጨማሪም ትውልዱ የራሱን ሀገር ሰዎች (ጀግኖች) እያየ እንዲያድግ ባህሉም እንዲጠበቅ ትልቅ አስተዋፀኦ አለው። ሌላው ኢትዮጵያ ፊልም ለመስራት በጣም የተመቸች ሀገር ነች። አሁን ለምሳሌ እኔ እዚህ ሎሳንጀለስ ነው ያለሁት። ሎስአንጀለስ ለፊልም በጣም የተመረጠችና የተመቸች ናት ይህ ደግሞ ከኢትዮጵያ አገር ጋር ተቀራራቢ ነው። ከዚህ ከሚመኩበት ሀገር በላይ እኛ ሙሉ ሀገር ነው ያለን።በተልይ እዚህ ሀገር ያሉ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሃገራቸው እየተመለሱ ያንን ዕድል መጠቀም አለባቸው። በርግጥ የተለያዩ ችግሮች በሀገራችን ቢኖሩም ይህን ሁሉ ነገር መቋቋም አለብን። ሙሉ ሀገር ያለን ነን። በተረፈ ለመረጡኝ ለኔ ሀሳብና ድምፃቸውን ለሰጡኝ ከጐኔ ለነበሩ በጣም አመሰግናለሁ።

ባውዛ፦ ዝግጅት ከፍሉ የስኬት ዘመን እንዲሆን ይመኛል።

ያሬድ፦ እግዚአብሔር ይስጥልኝ። በጣም አመሰገናለሁ።

Page 17: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 17

www.bawza.com CLASSIFIEDS

EDNA UNIQUE SALON* Hair cut & style* Body Massage* Manicure & Pedicure

202-588-03372116 18th St NWBring a customer and

get a discount!

የሚከራዩ ካባዎች

ለሠርግና ለተየያየ ዝግጅት የሚሆኑ የዘመኑን ፋሽን የተከተሉ ቆንጆ ካባዎችን እናከራያለን በ301 806

8341 ይደውሉ።

የሚከራይ ቢሮበዋሽንግተን ዲሲ ዘጠነኛው ጎዳና ላይ በኢትዮጵያ የሎውፔጅስ ህንፃ ውስጥ ለቢሮ የሚሆኑ ክፍሎች ስላሉን በ202 387 9302/3 ደውለው

የሚሸጥ Convenient Store Washington, DC NW, Georgia Ave. ላይ የሚገኝ Busy የሆነ ቦታ ላይ የሚገኝ Convenient Store ይሸጣል። የበለጠ ለመረዳትና ለማየት (202)

997-2402 ይደውሉ።

ፈጥኖ ደራሽ የቁልፍ ሥራዎች

ቤትዎ ሆነ መኪና ሲቆለፍብዎት በተመጣጠነ ዋጋ እና በአስቸኳይ እንከፍትልዎታለን፣ ቁልፎች

እንቀይራለን። የበለጠ ለመረዳት (240) 406-6411 ይደውሉ።

24/7 DC & MD

ንንግድዎን እናስተዋዉቅልዎ!!

ይደውሉልን።202-387-9302/3

Page 18: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 ገጽ 18

www.bawza.com ጥበብና ባህል

ከፍተኛውን ትኬት የሚሸጥ የህንዶች ድርጅት ነው። የኔም ሃሳብ ምኞትና ተስፋ ለምን እንደ አደም ትራቭል አንሆንም የሚል ነው።

በዚህ አጋጣሚ ማንሳት የምፈልገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኛ ነው ብዬ አስባለሁ። ለህብረተሰቡ የተሻለ አገልግሎት (ባጠቃላይ በመግባባቱ) እኛ ነን ወይም እኛ እንቀርባለን። ተባብረን በጋራ ባለመስራታችን ግን በየአመቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በብዙ ሚሊዮን ዶላር ለውጭ የአየር መንገድ የጉዞ ወኪል ድርጅቶች ይከፍላል። በራሱ ማህበረሰብ ከራሱ ማህበረሰብ አገልግሎት ማግኘት ሲቻል።

ባውዛ፦ በጋራ መስራት ሲታሰብ የአየር መንገድ የጉዞ ወኪሎች የተለያየ እውቀት ደረጃ፣ የግንዘብ አቅም፣ አስተሳሰብ ወዘተ አላቸው። ይህን እንዴት አድርጐ ወደ አንድ ማምጣት ይቻላል። በተግባር አይከብድም ይመስልሃል?

ክብረት፦ በርግጥ በሀሳብ፣ በቃለነቢብ (ቲወሪ) ቀላል ነው በተግባር ግን ትንሸ ሊያስቸግር ይችላል። ነገር ግን አላማችን ላይ በጋራ ሰርቶ ውጤታማ መሆን መቻሉን እያየን ስለሆነ እኛም ማድረግ እንችላለን ብዬ አስባለሁ። ትልቁ ነገር የሚቋቋመው ድርጅት ህጋዊ መሰረት ያለውና ግልጽ መመሪያን ደንቦች ራዕይ ኖሮት (ከየት ተነስቶ የት መድረስ እንዳለበት) የሚገልጽ የመመስረቻ ጹህፍና የሥራ መመሪያዎች መኖር ይገባል። ከዚህ በተጨማሪ እኛ አሁን በጋራ መስራት የአሰብነው የገንዘብና የእውቀት የሌላም አቅም ውስንነት ሊኖር ስለሚችል ለሌሎችን ማሳተፍ (መጋበዝ) የሚችል መሆን አለበት።

ባውዛ፦ በአደም ትራቭል የጉዞ ወኪልና በናንተ መካከል ምን ልዩነት አለ? በጋራ መስራቱ አሜሪካን አገር ያላችሁ ብቻ ናቸው ወይስ ኢትዮጵያም ሌላ ቦታም ያሉትን ይጨምራል?

ክብረት፦ አደም ትራቭል ከኛ የሚለየው በደንብ የተደራጀ ነው፤ በሰው ኃይል፤ በገንዘብ፤ በአሰራር፤ በተቋም ደረጃ። በመሆኑም ፍሬንቻይዝድ ድርጅት ነው። እንዴት ቢሰሩ እንደሚያድጉ አውቀውታል። እኛ ግን ተሰበጣጥረን በሌላ ድርጅት ተጠግተን ነው የምንሰራው። እኛ አንድ ከሆን የኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን የአፍሪካን አየር መንገድ የጉዞ ወኪል ማምጣት ይቻላል። በጋር የመስራቱን ጉዳይ አንድ ሺ ኪሎ ሜትር በአንድ ርምጃ ይጀመራል ነውና መጀመሪያ እኛ ከዚህ (አሜሪካን) አገር ያለነው በጋራ ብንሰራ፣ አርአያ ብንሆን ኢትዮጵያና ሌሎች አገሮች ያሉት ከኛ በማየትም ይሁን በራሳቸው ተነሳስተው በጋራ መስራት ይችላሉ።

ባውዛ፦ በጋራ ለመስራትና ተግባራዊ ለማደረግ ምን ያህል ጊዜ ይወስዳል ብለህ ታስባለህ?

ክብረት፦ በጋራ ሆኖ ተደራጅቶ ለመስራት እስከ ሁለት አመት ሊወስድ ይችላል ብዬ እገምታለሁ። ትልቁ ነገር ግን የጋር ራዕይ ይዞ መነሳቱና በጋራ ለመስራት መወሰኑ ላይ ነው። ከዚህ በተጨማሪ ጥምረቱ የሚሰራው አሁን እየሰራን ያለውን ሥራ

ሳናቋርጥ በመሆኑ የሚመጣ ችግር የለም።

ባውዛ፦ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የጉዞ ወኪል ሥራ እንደወሰዳችሁ ከሌሎች የአየር መንገድ ለመውሰድ ምን ጥረት

አድርጋችኃል?

ክብረት፦ ሌሎች የአየር መንገዶች የሚጠይቁህ የ2 ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ነው። ይህም የሚያካትተው ልምድ፣ እውቀትና የፋይናንስ ካፒታል አቅምን አይተው ፈቃድ ይሰጣሉ። በትንሽ ገንዘብ የምትንቀሳቀስ ከሆነ ግን ለማመን ይቸግራሉ። ለዚህ ነው አደም ትራቭል በመቶ ሚሊዮን ዶላር ካፒታል ስለሚንቀሳቀስ አፍሪካ፣ አውሮፓ፣ አሜሪካና እስያ

ወዘተ ቦታ ያላቸው።

ባውዛ፦ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀጥሎ ሉፍታንዛ ገበያ እየተሻማ ነው። ልዩነታችሁ ምንድን ነው?

ክብረት፦ እኔ እንደተረዳሁት እዚህ ያለውን ደንበኛ በሙሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያስተናግድ ቢባል ማስተናገድ አይችልም። የስልክ ምልልስ ብቻ ከአኝድ ሰው ጋር ለረዥምና በተደጋጋሚ ሰፊ ጊዜ ሊወስድ ይችላል። ለዚህ ነው አየር መንገዶች ለጉዞ ወኪል መስጠት የሚመርጡት የተሻለ ጥቅም

ስለሚያገኙ ነው።

ባውዛ፦ ገንዘብ ያላቸውን ባለሀብቶች በጥምረቱ ለማስገባት ምን አስበሃል?

ክብረት፦ እንደ እኔ መጀመሪያ ስራውን እየሰሩ ያሉ ባለሙያዎች በጋራ ተንቀሳቅሰው ያለውን ክፍተት በጋራ ማየት አለባቸው። ከዚያ በኃላ ገንዘብ ያላቸውን ሰዎች የሥራ ሁኔታውን ጥቅሙን ገልጾ ማሰባሰብ ማምጣት ይችላል። አሜሪካን አገር ጥሩ ጥሩ

ሃሳብ አለ። ትልቁ ነገር ተግባራዊ ማድረጉ ላይ ነው።

ባውዛ፦ ወደ ሌላ መስመር ልውሰድህና ጥሩ የሥራ ስኬት እንዳለህ ገልጸሃል? የስራህም ሆነ የኑሮህ አጋር አለህ?

ክብረት፦ አዎ ባለትዳርና የአንድ ሴት ልጅ አባት ነኝ። እንዳልከው አንድ ሰው አንድ በመሆኑ የሚያስበው ውስን ሊሆን ይችላል። አንተ ሁለት ሶስት ራስህን ሆነህ ስታስብ፣ ስትጫወት ስትሠራ ብዙ ሃሳቦች ይመጣሉ። እናም ደስተኛ ትዳርና መልካም የሥራ ውጤት ቀጥታ ተዛምዶ ያላቸው

ይምስለኛል።

ባውዛ፦ በጋራ መስራት ጠቀሜታውን አንስተሃል በጋራ ለመስራት የጋራ ግንኙነት መተዋወቅ መግባባት ይጠይቃል። ትልቅ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አሜሪካን አገር አለ። በተለይም አንተ በምትኖርበት አካባቢ ታዲያ እዚህ ማህበረሰብ ያለህ

ተሳትፎ ምን ይመስላል?

ክብረት፦ እንደተገለጸው ሰፊ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አለ። እርስ በርስ የምገናኝበት ብዙ ጐልቶ እንደ ሌሎች አገሮች ስፓኒሽ፣ ቻይና ወዘት አይታይም። እነርሱ ጋር የማየው እንደቤተሰብ እርስ በርስ መደጋገፉ በጣም የተጠናከረ ነው። በዚህም ምክንያት ቋንቋቸውን ባህላቸውን በቀላሉ ለልጆቻቸው

ለማስተላለፍ ችግር የለባቸውም።

እዚህ ላይ መናገር የምፈልገው አንተ ሰርተህ ማሳየት አለብህ ሌላው እንዲሰራ ለማድረግ። አንዳንዴ ሰላም አንባባልም። ሰላምታ ምንም ጉዳት የለውም። ከዚያ ነው ወደ ሌላው መነጋገር መወያየት የሚቻለው። ማሰብ ያልብን ለዚህ ሰፊና ታላቅ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ህይወቱን በአግባቡ እንዲመራ ምን ማገዝ፣ ምን መረዳት፣ ምን ኢንፎርሜሽን መለዋወጥ ያስፈልጋል የሚለውን መስመር መዘርጋት ተገቢ ነው እላለሁ። በተለምዶ “ኢትዮጵያዊ አብሮ መብላት እንጂ አብሮ መስራት” አይችልም የሚለውን አባባል ያስቀረዋል ብዬ አስባለሁ። መብል መጠጡ ለዘላቂ ህይወት ቢሆን ጥሩ ነው። በሌላ በኩል ጠንካራ ማህበረሰብ ሲኖር ጠንካራ ቢዘንስ ይኖራል። በዛ ላይ ስታወራው ቀላል ቢሆንም የተግባር ዳገትነቱን ግምት ውስጥ በማስገባት የአስተሳሰብና የአመለካከት ልዩነቶች እንዳሉ ሆኖ በውስጣቸዉ መተጋገዝ መተማመን ቢኖር ጥሩ ነው። በተለይ ደግሞ ኢትዮጵያዊ እንግዳ ተቀባይ ነው የሚለውን ባህል አዳዲስ ወደዚህ የሚመጡ ሰዎችን ተገቢውን ኢንፎርሜሽን መስጠትና ወደ ሲስተም (የሥራ፣ የትምህርት፣ ኢንፎርሜስን የሚግኝበት ወዘተ) እንዲገቡ ቢደረግ በቀላሉ የሚሰሩ ከመሆኑም ሌላ መተጋገዙንና መተማመኑን ያጠናክረዋል ብዬ አስባለሁ ለዚህም ሚዲያዎች (የጋዜጣ፣ ብሮሽር፣ የሬዲዬ፣ የቲቪ) ቢኖሩና ልዩ ልዩ ባለሙያዎችን እየጋበዙ ለማህበረሰቡ ማድረስ ይቻላል። እኛ ባሰብነው ድርጀት አንዱ ፕሮግራማችን “giving back to the society” የሚል ነው። ችግር ፈቺ ስትሆን ተገቢውን

ድጋፍና ብድር ማግኝት ይቻላል።

ባውዛ፦ በመጨረሻ ማስተላለፍ የምትፈልገው ነገር በቢዝነስ አካባቢ ካለ።

ክብረት፦ እንደ እኔ አንድ ሰው ቢዝነስ ሲጀምር ላመነበት ነገር ውጤታማ ሆነ አልሆን በስራው ላይ ትኩረት ሰጥቶ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል። ውድቀት ምንም አይደለም። ጥሩ የሆነ ቢዝነስ የማንሞክረው ውድቀት ይመጣል በሚለ ነው። ስለዚህ እየወደቁ፣ ከውድቀት እየተማሩ ስኬታማ ለመሆን ለተሰማሩበት ሥራ “ትኩረት” ሰጥቶ ሙሉ ጊዜ ከተንቀሳቀሱ የስኬት ዘመኑ ሊያጥር ሊረዝም ይችላል እንጂ ቢዝነሱ ይሳካል። በመጨረሻም መልካም አዲስ የኢትዮጵያውያን አመት የስኬት፣ የመተጋገዝና

የመድጋገፍ ዘመን ይሁንልን እላለሁ።

of shy and elusive behavior. Over forty races of bushbuck have been identified, which vary considerably both from the point of view of coloration and from the type of habitat they frequent. Most of them are for-est- living animals inhabiting dense bush, usually near water, though this is not an essential, as some of them have been known to go without drinking for long periods when necessary. Of the two Ethiopian races, meneliki and powelli, the latter is the more common and somewhat smaller. But Menelik’s is also fairly widespread and can be seen in much of Ethiopia’s highland forest up to the treeline at 4,000 meters (13,000 ft.) Menelik’s Bushbuck inhabits primarily the highland forests of Ethiopia (up to 4000 m), while Abyssinian (Powell’s) Bush-buck occur on lower altitude. As an adaptation Menelik’s Bushbuck has a longer fur. It is more frequently seen in pairs or families than other bushbucks. It is also diurnal to a greater extent than other bushbucks, particularly in Bale Mountains National Park where hunting is prohibited. The male is almost black and the female chestnut brown.They are common, for example, in the cedar forests of Me-nagesha and parts of the Entoto range, even in eucalyptus groves as long as there is still some ground cover. No accu-rate estimate has been made of their total population because of their nocturnal and furtive habits. Like the Mountain Nyala, they are easier to observe in the Bale Mountains National Park where they are fully protected and therefore a little less shy. Powelli inhabits the lower lying country, so between them they cover almost all types of habitat, from highland forest to savanna woodland - with the exception of open country. In Bale, as you climb up through the hagenia forest with its flowering trees, and enter the zone of Giant Heath and St. John’s Wort, sunlight dapples the ground beneath your feet, lichens hang softly from every twig and bright dark green mosses clothe the branches. Suddenly a glimpse of bright chestnut draws your attention to the female bushbuck, and usually not far away is the shining dark, almost black, male. Bushbucks are often solitary, but in Bale anyway, Menelik’s is almost always seen in pairs or small family parties of female and young. They are extremely beauti-ful little animals, with a coat longer than that of other bushbucks, perhaps because of living in the lower tem-peratures of high altitudes. The horns, which are carried only by the male, have a spiral twist and a well-defined longitudinal ridge or keel on the front or back surfaces, and transverse rings. The record horn length is 34.93 cms. They stand 80-90 cms. (35 inches) at the shoulder and slightly higher at the rump, running along in a hunched up manner between the bushes and shrubs. They have large broad ears and when they stop to regard an intruder the ears with their tufts of white are conspicuous. A spinal crest of longish white or black hairs runs down the centre of the back. A white spot on the cheek, and on the fe-male sometimes a blackish collar on the lower neck, faint white spots on the haunches, and limbs with a contrasting dark and light pattern. The tail is bushy and long, reaching to just above the hocks, white underneath and black- tipped. Most bushbuck tends to spend the heat of the day lying up in dense bush where there is no hope of spotting them. The highland forest where Menelik’s bushbuck lives, is relatively cool and you can see them (if you are in luck) at any time of day. It is more usual however, to spot them from about four o’clock onwards, or in the early morning. They have a loud barking alarm call, sometimes repeated, which can be heard from some distance away, and also a series of grunts. Very few Menelik’s have been collected by sportsmen. The multiplication of numbers in the park could lead to its greater accessibility to authorized hunts-men, and produce an income for conservation. Source: www.selamta.net

Ethiopia’s Endemic Animal...

“እርስ በርስ መደጋገፍ ይቀረዋል ብዬ አስባለሁ።”........ ከገጽ 5 የዞረ

Page 19: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 19

www.bawza.com

Page 20: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

www.bawza.com

Page 21: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 21

www.bawza.com

ብባውዛ

የኢትዮጵያዉያንጋዜጣ

በየ ሁለት ወሩ

- ቁምነገርና የሚያዝናኑፅሁፎችንየያዘ

- ግጥም- ቀልድ- ለልጆችማስተማሪያ

- የህብረተሰቡፍላጎትየሆነ

- በሙያዎይሳተፉይፃፉ!

ጠቃሚ ፅሁፎችንይላኩልን!!

ስልካችን202387

9302/3

Page 22: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

Volume 1, Issue 11 (ገጽ) page 22

Sportswww.bawza.com

Sunday, 17 October 2010The women’s elite race competition was contested between Ethiopian runners. Russian Galina Yegorova-Saykina then followed, pursued by a group of Turkish runners. Ethiopia’s Alemitu Abera, 24, took the charge of he race from the start. She passed the 5km mark in 17:18 closely followed by another three Ethiopian runners, defending champion Bizunesh Urgesa, Ashu Kasim and Amane Gobena. Urgesa ran shoulder to shoulder with Abera and Kasim, while Gobena followed 5 metres behind. At the halfway point Kasim took the lead passing it in 1:12:16 and continued leading to the finish line. Abera and Gobena passed halfway 4 metres behind their compatriot, while Urgesa fell back further, to some 260 metres off their pace. By the 30km point (1:43:05) Kasim had increased her lead, leaving Gobena almost 200 metres and Abera 300 metres behind. By the time Kasim passed 35km in 2:00:48, Abera had counter attacked in the battle for the minor positions moving into second place following the leader who now was about 270 metres ahead. Gobena in third was another 200 metres behind. Kasim passed 40 km in 2:19:12, the others followed in the same order, and feeling the win was already in her pocket she allowed Abera to reduce the gap to 150 metres, crossing the finish line for victory in a new course record 2:27:25. This improved by 56 seconds the previous course record of 2:28:21 set by Russian Madina Bictagirova in 2006. RESULT1. ASHU KASIM ETH 2:27:252. ALEMITU ABERA ETH 2:27:543. AMANE GOBENA ETH 2:32:284. BIZUNESH URGESA ETH 2:34:145. GALINA YEGOROVA-SAYKINA RUS 2:35:576. BAHAR DOGAN TUR 2:37:51Source: www.iaaf.org

Sunday, 17 October 2010 Amsterdam, The Netherlands - The Amsterdam Marathon organisers got what they were hoping for today (17) with the 35th edition achieving a new course record thanks to a personal best clocking of 2:05:44 by winner Getu Feleke. The Amsterdam Marathon is an IAAF Silver Label Road Race. The 23-year-old Ethiopian bettered the previous best time set last year by Gilbert Yegon of Kenya by 34 seconds. A large group of around twenty athletes set out at a rather fast pace with splits of 14:57 (5km), 29:43 (10km) and 44:39 (15km). Under the guidance of Moroccan pacemaker Jamal Baligha the 20 kilonetres marker was passed in 59:42. The start of a significant break took place around halfway (1:03:05) by the 21.1km marker when the leading group consisted of ten runners: Getu Feleke, his Ethiopian compatriots Chala Dechase, Cherkos Feleke, Hailu Mekonnen, Bekanan Daba, and the Kenyans Wilson Chebet, Shadrack Kiplagat, Daniel Kosgei, Jackson Kotut, Thomas Chemitei. Around 36km, Getu Feleke start pressing the pace and the only one who could follow was marathon debutant Chebet. In a very nice style the Ethiopian went on strongly and at 40 kms (1:59:12) he was fifteen seconds ahead of Chebet. After the race Getu Feleke who closed out in 2:05:44 was smiling broadly. “First I have to thank my trainer Getaneh Tessema. I felt strong and after passing the 35 kilometres marker I was sure I should win.”RESULTS1. Getu Feleke ETH 2:05:44 PB, course record2. Wilson Chebet KEN 2:06:12 debut3. Chala Dechase ETH 2:07:234. Cherkos Feleke ETH 2:07:29 debut5. Hailu Mekonnen ETH 2:07:37 PB6. Shadrack Kiplagat KEN 2:07:56 7. Daniel Kosgei KEN 2:08:45 PB8. Jackson Kotut KEN 2:08:59 Source: www.iaaf.org

Getu Feleke sets Amsterdam Marathon course record: 2:05:44

Ethiopia’s Ashu Kasim wins the Istanbul Eurasia Marathon

Ethiopian Dejene Yirdaw takes 2:09:13 victory at Gyeongju Korean International

Marathon Sunday, 17 October 2010Today’s 2010 Gyeongju International Marathon, Korea (17) was run in good weather conditions with the temperature at 18 C and sunny skies above. surprisingly in the men’s race many of the top names dropped out before the halfway and in the end there were only three runners fighting for the win with the rest of the field more than six minutes back. The Gyeongju International Marathon is an IAAF Silver Label Road Race. The race started with a good pace promising a sub 2:10 finishing time right from the start. Leaders reached 5km in 15:14 and then went for the fastest 5km of the marathon (14:57) passing 10km mark in 30:11. Notably already at this stage several favourites had been dropped way back. The runner with the fastest personal best in the field, 2:07:50, Jimmy Muindi of Kenya was more than a minute off the leaders and the fastest runner this season, Moldovan Iaroslav Musinschi (2:08:32) almost two minutes behind. Also last year’s third placer in this race, Ethiopian Tesfaye Eticha was 30 seconds behind the lead-ers after 10km. The crucial decisions in the race were made in the next 5km with Ethiopian Dejene Yirdaw able to open a nine second lead after 35km after making his move at 32km mark. Moroccan Abdellah Falil and Kenyan Kipchirchir Kimaly followed, but another Kenyan Sammy Kibet had been quickly dropped almost 90 seconds back although he had been in the leading group just 5km earlier. With Kibet fellow Kenyans Kimutai Kiplomo and Kipkemei Mutai also quickly faded and both athletes were unable to finish the race. Yirdaw held on to his small lead to win by 11 seconds clocking a season’s best 2:09:13, his second career sub-2:10 marathon (PB 2:08:30 in Seoul 2009). 34-year-old Falil set a 2:09:24 personal best in his third marathon to cut a massive three minutes and 13 seconds off his earlier best. Kipchirchir Kimaly also went under 2:10 in 2:09:44, another personal best. Source: www.iaaf.org

Personal Profile Birth date: November 19, 1983 Height: 5-1 feetGender: Female Weight: 93 pound Hometown: Addis Ababa, Ethiopia World Championships: Four Personal best: 8:23.72 (3,000, indoor); 14:12.88 (5,000, outdoor); 29:59.20 (10,000)

Background Meseret Defar is a long-distance runner from Ethiopia who com-petes chiefly in the 3000 and 5000 metre events. She has won medals at top-tier international competitions including Olympic and World Championships. She broke the world record in the event in 2006, broke it again in 2007 and held it until 2008, when fellow Ethiopian Tirunesh Dibaba beat her time. Defar has been successful in the 5000 m at the Olympic Games, taking gold at the 2004 Athens Olym-pics and bronze at the 2008 Beijing Olympics. At the age of 23, Meseret Defar already owns an Olympic gold medal and the title of World Champion. Oh yes, and she has set six World Re-cords, four of them still standing.To say the least, “Mezzy” is a runner on a roll, and at this rate is des-tined to go down in history as one of the best distance runners – male or female – the world has ever seen. In less than eight months in 2007, the fierce Ethiopian broke world marks for 3000 meters indoors. Defar holds the indoor records for the 5000 metres, 3000 metres and two-mile run. She has dominated the 3000 m indoor event, winning the three consecutive gold medals at the IAAF World Indoor Championships.In Oslo, she shattered her own 1-year-old 5000m mark by almost eight seconds. When she set the previous mark of 14:24.53, at the 2006 Reebok Grand Prix, her effort was named Female Performance of the Year by the IAAF; in 2007 in helped her step up to IAAF Female Athlete of the Year. And, if Defar has her way, the fireworks aren’t over yet. “Last year I ran 14:24 and this year I ran 14:16,” she told reporters in 2007. “So I think if I do even better training, I can go beyond that.” She already has: at the DN Galan in Stockholm in July, she ran 14:12.88, the second-fastest 5000m of all time. “I have lots of World Records and have made some good achievements, but I still have to keep performing, and performing well until I’m 30. There might still be some more records yet,” she said.

Career Olympic gold and world records

• 2007 IAAF Female Athlete of the Year • 2007 Track & Field News Woman of the Year • World Record, 3000m indoors (8:23.72) • World Record, 5000m indoors (14:24.37) • World Record, 2 Miles • World Record, 2 Miles indoors • World Record, 5km • 2004 Olympic Champion, 5000m • 2007 IAAF World Champion, 5000m • 4-time World Indoor Champion 3000m, (2004, 2006, 2008, 2010) • 2010 IAAF Continental Cup Champion, 3000m • 2006 IAAF World Cup Champion, 5000m • 2009 IAAF World Championships bronze medalist, 5000m • 2010 African Championships sivler medalist, 5000m • Silver Medalist, 2004 World Championships 5000m • 2008 Olympic bronze medalist, 5000m • Nine-time IAAF World Athletics Final Champion • Ranked #1 in the world at 5000m in 2009 by Track & Field News

Humanitarian Achievement: Childeren’s Charity Children’s causes are important to Defar, who is a major supporter of the Abebe Bikila Project, a children’s running group in Ethiopia. She collects old and new athletic equipment around the world for donation to the group. Defar and her husband, Tewodros Hailu, have adopted two young children and also pay for the medical expenses of another child who is a victim of a heart disease. She is known to donate her World Record bonuses to children’s causes. “I want to help children who are in need and do not have a chance to make their dreams come true, and if I can help in some way I am satisfied.”Sources: www.iaaf.or http://www.globalathletics.com

ATHLET OF THE MONTHMeseret Defar

Page 23: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን

SPECIALS Weekday Lunch Special Starting @ $5.99 from

11:30—1:30pm

Early Bird Dinner Special (Get your dinner & your first

drink for $12.99) Tuesday—Thursday

from 5:30pm—7:30pm (Limited time offer)

Goo

d fo

od is

a c

eleb

rati

on

of L

ife”

- S

ophi

a Lo

ren

Merkamo Ethiopian Bistro Dine . Wine . Live

Merkamo Ethiopian Bistro Serving Authentic “Kitfo” & Vegetarian Dish like you have never had before

“Not Just a Beautiful Restaurant, a Business Center”

Come find out how we connect business people thru Good Food and a Beautiful Place

Stay tuned for the Merkamo “Not Just Compete but Complement” campaign launching in early November.

7020 Commerce Street

Springfield, VA 22150

Phone: 703-639-0144

M E R K A M O

Website:

www.merkamo.com

Operation Hours: Monday CLOSED

Tuesday Thursday 11am — 10pm

Friday Saturday 11am — 1am

Sunday 11am—10:00pm

Page 24: 10/25/2010 ጥቅምት 15 ቀን 2003 FREE Ethiopia’s Endemic Animalbawza.com/wp-content/uploads/2011/03/issue-11-1.pdf · 2017. 7. 31. · ለ) መጥፎ ስነ-ምግባርን